Fana: At a Speed of Life!

የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የሩሲያ እና የኢትዮጵያን የንግድ ግንኙነቶችን አልገታም- አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩስያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ የኢትዮጵያን እና የሩሲያን የንግድ ግንኙነቶች አለማስቆሙን ገለጹ። አምባሳደሩ ከሩስያ የዜና አገልግሎት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ ወረርሽኙ  በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን…