ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም በድጋሜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም ለሁለተኛ ጊዜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በደብዳቤ አስታወቀች
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ግብፅ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ጥያቄ ማቅረቧን ተከትሎ ኢትዮጵያ…