ዩኒቨርስቲዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የማህበረሰቡን የግንዛቤ ደረጃ ለማሳደግ እየሰሩ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገሪቱ የሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዙ ግብአቶችን እያመረቱ ከማቅረብ ባለፈ የማህበረሰቡን የግንዛቤ ደረጃ ለማሳደግ እየሰሩ መሆኑን ከፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዩኒቨርስቲ…