Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለጥቃት የተጋለጡ ሴቶች እና ህጻናትን የመለየት ስራ ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በቅርቡ ተግባራዊ በተደረገው መንደርን መሰረት ያደረገ አደረጃጀት ለጥቃት የተጋለጡ ሴቶች እና ህጻናትን የመለየት ስራ እንደሚሰራ የከተማው ሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች እና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ፣የፍትህ…

የአለም የደም ለጋሾች ቀን  እየተከበረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም የደም ለጋሾች ቀን  “ ደም በመለገስ አለማችንን የበለጠ ጤናማ ያድርጉ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነዉ ፡፡ የአለም የደም ለጋሾች ቀን በአለም ፣ በኢትዮጵያም ለ17ተኛ ጊዜ እየተከበረ ነዉ። በየአመቱ ሰኔ 7 የሚከበዉ ይህንኑ እለት የብሄራዊ…

በአዲስ አበባ 171 ህገ-ወጥ ሉኳንዳ ቤቶች ላይ ዕርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ 171 ህገ-ወጥ ሉኳንዳ ቤቶች ላይ ዕርምጃ መወሰዱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። እርምጃ የተወሰደባቸው ሉካንዳ ቤቶች ከቄራ ድርጅት ውጪ እርድ እየፈጸሙ ለህብረተሰቡ ሲሸጡ የነበሩ እንደሆኑ…