Fana: At a Speed of Life!

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ ኢንስቲትዩቱን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ የኢትዮጵ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩትን ጎበኘ። የቦርዱ ጉብኝት የኢንስቲትዩቱን የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎችና ምላሽ ማስተባበሪ ማዕከል ከኮቪድ ቫይረስ ወረርሺኝ ጋር ተያይዞ ያለውን የኢንስቲትዩቱ እንቅስቃሴ…

በደቡብ ክልል  በከተሞች የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ በወላይታ ሶዶ  የችግኝ ተከላ መርሃግብር  ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በከተሞች የአረንጓዴ አሻራ ቀንን ለማሳረፍ የሚያስችል መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ ከተማ ተጀምሯል፡፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ድኤታ ወይዘሮ መሠረት መስቀሌ በመርሃግብሩ ላይ የተገኙ ሲሆን÷ የአረንጓዴ አሻራ…

ከኮሮናቫይረስ ያገገሙ 87 ሰዎች ከሚሊኒየም ማገገሚያ ማዕከል ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ስር በሚገኘው የሚሌኒየም ማገገሚያ ማዕከል ውስጥ ከኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ያገገሙ 87 ሰዎች ከማዕከሉ መውጣታቸው ተገለጸ። የማዕከሉ ክሊኒካል ዳይሬክተር ዶክተር ውለታው ጫኔ ÷ በአሁኑ ወቅት…

በምስራቅ ኢትዮጵያ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችል የጋራ ግብረ ኃይል ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 9 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ ክልሎችና የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችል  የጋራ ግብረ ኃይል አቋቋሙ። በምስራቅ ኢትዮጵያ አዋሳኝ የሆኑ የሱማሌ ክልል፣ ሐረሪ ክልል ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር እና በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ…