Fana: At a Speed of Life!

የሰኔ ወር የነዳጅ ምርት መሸጫ ባለበት   እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ. ቢ.ሲ ) የሰኔ ወር የአውሮፕላን ነዳጅ ጨምሮ የሌሎች የነዳጅ ምርቶች  መሸጫ ዋጋ ባለበት እንዲቀጥል መወሰኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። መንግስት የሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ በተረጋጋ ሁኔታ እንዲቀጥል ለማስቻል አሁን በስራ…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኦንላይን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን መጠቀም በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣  2012  (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኦንላይን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን መጠቀም በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። ውይይቱን ያካሄዱት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር  ዶክተር አብርሐም በላይ የኢትዮጵያ…

ሚኒስቴሩ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሰላም ሚኒስቴር ለዘጠኙ ክልሎች፣ ለሁለቱ ከተማ አስተዳደሮችና ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ተወካዮች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዙ ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር…

የሚሊኒየም አዳራሽ ኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣2012  ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እስማኤል ሸምሰዲን÷ ባለፉት ሁለት ወራት ማዕከሉን የማደራጀት ሥራ ሲሰራ መቆየቱን   ገልጸዋል። ማዕከሉ 40 የጽኑ…

ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ እና ምርት በሚደብቁ ነጋዴዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ  ተጠናክሮ ይቀጥላል-የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ እና ምርት በሚደብቁ ነጋዴዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ  ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት ሁለት ቀናት በአትክልት እና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን…

ለጋምቤላ ክልል ከ600 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 25፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የልማት ማእከል በጋምቤላ ክልል የኮሮና ቫይረሰ ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ። በማዕከሉ ከተበረከቱት ከ600 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶች መካክል…