Fana: At a Speed of Life!

የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ስነ- አዕምሮ ህክምና ክፍል ለኮቪድ-19 ህሙማን አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣2012( ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የስነ-አዕምሮ ህክምና ክፍል ለኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ህሙማን የህክምና አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው። በሆስፒታሉ የስነ-አዕምሮ ህክምና ክፍል ሃላፊ ዶክተር አይዳ ከበደ ÷ሆስፒታሉ  የኮሮናቫይረስ ላለባቸው…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ታዳሽ ኃይል ልማት የ10 ሚሊዮን ዶላር ብድር  ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ታዳሽ ኃይል ልማት የ10 ሚሊዮን ዶላር ብድር   መፍቀዱን አስታወቀ። በረጅም ጊዜ የሚከፈለው ይህ ብድር  በቱሉ ሞዮ አካባቢ ለሚገነባው የእንፋሎት ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የሚውል መሆኑም ነው የተገለጸው። ፕሮጀክቱ…

አብን ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት  እንደሌለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሀገሪቱ ለገባችበት ፖለቲካዊ ቀውስ አዲስ የሽግግር መንግሥት መፍትሄ ይሆናል የሚል እምነት  እንደሌለው ገለፀ። የአብን ብሔራዊ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ  ዛሬ ባወጣው መግለጫ፥ ፓርቲው  የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የዜጎችን…

ተመድ ከኮሮና ቫይረስ ወረረሽኝ ጋር ተያይዞ የ4 ቢሊየን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 29፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከኮሮናቫይረስ ወረረሽኝ ጋር ተያይዞ ተጨማሪ 4 ነጥብ 7 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ያስፈልጋል አለ። ድርጅቱ ተጨማሪ ድጋፉ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና የጤና ስርዓታቸው ደካማ በሆኑ አገራት ውስጥ የሚኖሩ በሚሊየን…