Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኮሮና ቫይረስ ከፐርል ሀርበር ጥቃት በከፋ አሜሪካን ክፉኛ እንደጎዳት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮና ቫረስ ወረርሽኝ  ከፐርል ሀርበር እና  ከመስከረም አስራ አንዱ የሽብር ጥቃት በከፋ ሁኔታ አሜሪካን እንደጎዳት ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሁለተኛው የአለም ጦርነት ጃፓን አሜሪካ ላይ…

በኬንያ በጎርፍ አደጋ የ200 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 29፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኬንያ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋና የመሬት መንሸራተት የ200 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል። በአደጋው ህይወታቸው ካለፈው 200 ሰዎች በተጨማሪ 100 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው መፈናቀላቸው ነው የተነገረው። ከዚያም ባለፈ በሺዎች…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 29፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከካናዳ አቻቸው ፍራንስዋ ፊሊፒ ሻምፓኝ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በነበራቸው የስልክ ውይይት የሁለቱን አገራት የሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ…

ሰዎች ለኮቪድ 19 ህክምና ፈዋሽነታቸውያልተረጋገጡ ባህላዊ መድሃኒቶችን መጠቀም የለባቸውም -የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት ሰዎች ለኮሮና ቫይረስ ሕክምና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ባህላዊ መድኃኒቶችን እንዳይጠቀሙ አስጠነቀቀ። ተቋሙ ማስጠንቀቂያውን የሰጠው ሶስት የአፍሪካ ሀገራት ኮቪድ 19 በሽታን ያድናል የተባለውን ባህላዊ መድሀኒት…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለኮቪድ መከላከያ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለኮቪድ መከላከያ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ድጋፉ በተለያዩ የዓለም አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን…

ከ72 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ስድስት ቀናት ከ72 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በተለያዩ የጉምሩክ ኬላ ጣቢያዎች  በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙባቸው ቦታዎች ጅግጅጋ፣ ድሬደዋ፣ ሀረር፣ ሞያሌ፣ አዳማ፣…

በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ማክሰኝት ከተማ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ 380 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ማክሰኝት ከተማ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ግምቱ ከ380 ሺህ ብር በላይ  በሆነ ንብረት ላይ ጉዳት  ደርሷል። እሳቱ የተነሳው በአንድ ግለሰብ ወፍጮ ቤት ከምሽት አንድ ስዓት ተኩል ገደማ መሆኑን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ውበት መስፍን…