Author
Meseret Demissu 3959 posts
የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ለህዳሴው ግድብና ለኮቪድ 19 መከላከል ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ለህዳሴው ግድብና ለኮቪድ 19 መከላከል ድጋፍ አደረጉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በበፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ”እውነትም እያንዳንዱ ድርጊት ተመጣጣኝ ምላሽን ያስከትላል፣ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮችን ጨምሮ እኔንም በበጎ…
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታለመለትን ግብ ይመታ ዘንድ ሁሉም የድርሻዉን ሊወጣ ይገባል- የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ኢትዮጵያ ይፋ ያደረገችዉ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታለመለትን ግብ ይመታ ዘንድ ሁሉም የድርሻዉን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለጹ።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸዉ የሶሻል ዲሞክራቲክ ፣ ኢዜማ እና የትግራይ ዲሞክራቲክ…
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1 ግለሰብ የኮሮናቫይረስ ተገኘበት – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የሰጡት መግለጫ
https://www.youtube.com/watch?v=zlituE3ItdA
መልኩን ቀይሮ የመጣው ህገ-ወጥ የጎዳና ላይ ንግድ በአዲስ አበባ
https://www.youtube.com/watch?v=gKb7O8oMISA
የሸማቾች የህብረት ስራ የምርት አቅርቦት በአዲስ አበባ
https://www.youtube.com/watch?v=fePESGLIDQs&t=1s
ኮቪድ 19ኝን ለመከላከል የመንገድ ስራ ተቋራጮች ድጋፍ
https://www.youtube.com/watch?v=_6bfJWjuyiA
30 የሚሆኑ የፈጠራ ሥራዎችን ጨምሮ 7የአንድሮይድ መተግበሪያዎች ፈጠራ ባለቤት የሆነው ኢዘዲን ካሚል #በፋና 90
https://www.youtube.com/watch?v=DOi91oIHYig&t=339s
በለይቶ ማቆያ የነበሩ 554 ግለሰቦች ከቫይረሱ ነፃ በመሆናቸው ከማኅበረሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ የነበሩ 554 ግለሰቦች በተደረገላቸው ምርመራ ከኮሮናቫይረስ ነጻ በመሆናቸው ከህብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀሉ መደረጉን ጤና ሚኒትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ።
የለይቶ ማቆያ የኮሮናቫይረስ በማኅበረሰቡ ውስጥ እንዳይስፋፋ…
በጅማ፣ ሀሮማያና ነቀምቴ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት በሚቀጥለው ሳምንት ስራ ይጀምራሉ
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጅማ ፣ሀሮማያና ነቀምቴ ከተሞች የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት በሚቀጥለው ሳምንት ምርመራ ይጀምራሉ።
በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽንን ለመከላከል ክልሎች የኮረና ቫይረስ መመርመሪያ ላቦራቶሪዎችን እና ቫይረሱ የተገኘባቸዉን…