የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቋቋም የሚያስችል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቋቋም የሚያስችል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡
ገንዘቡ የሚያሰባስበው በኢንተርኔት አማካኝነት መሆኑም ነው የተነገረው፡፡
ከዚያም ባለፈ ትረስት ፈንዱ ኢትዮጵያ በአገር አቀፍ ደረጃ…