የገቢዎች ሚኒስቴር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ከ14 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ከ14 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ የተደረገው በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል…