በአማራ ክልል የኮሮናቫይርስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለ7 ሺህ 650 ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በማረሚያ ቤቶች የኮሮናቫይርስ ወረርሽኝን ለመከላከል ለ7 ሺህ 650 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን አስታወቀ።
የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ እንደገለፀው ይቅርታ ከተደረገላቸው ታራሚዎች ውስጥ 7 ሺህ 527 የሚሆኑት…