Fana: At a Speed of Life!

አፍሮ የኬሚካልና ስቲል ማምረቻ 100 ሺህ ጥንድ የእጅ ጓንቶች ለጤና ሚኒስቴር አበረከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አፍሮ የኬሚካልና ስቲል ማምረቻ  አክሲዮን ማህበር 100 ሺህ ጥንድ የእጅ ጓንቶች  ለጤና ሚኒስቴር  አበርክቷል። ማህበሩ የእጅ ጓንቶቹን ለጤና ሚኒስቴር ያበረከተው የኮሮናቫይረስ በሽታን መከላከልና መቆጣጠር የሚደረገው ስራ ለማገዝ መሆኑንም…

የብሪታንያ ኢንጂነሮች ለኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች የሚረዳ የአየር መተንፈሻ አሻሽለው ሰሩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 22፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)  በለንደን  የሚገኙ የመርቼዲስ  ሞተር አምራች ኢንጂነሮች ከ100 ሰዓት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች የሚረዳ የመተንፈሻ መሳሪያ አሻሽለው መስራታቸው ተሰማ፡፡ መሃንዲሶቹ ለንደን ውስጥ ከሚገኙ ክሊኒኮች እና የዩኒቨርሲቲ መሐንዲሶች…