Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት አሻራ የአየር ንብረት ለውጥ ሽልማት እጩ ሆነች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2019 የአረንጓዴ ልማት አሻራ በሚል በተከለችው 4 ቢሊየን የዛፍ ችግኞች ለብሔራዊ የአየር ንብረት ለውጥ ሽልማት እጩ ሆና ተመረጠች። ሽልማቱ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና…

በ40 ሚሊየን ብር ወጪ የመዲናዋን የመንገድ ዳር መብራቶች ለማዘመን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከ40 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመዲናዋን የመንገድ ዳር መብራቶች መልሶ የመጠገንና የማስጌጥ ስራዎች እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በተለያየ ምክንያት የተበላሹ የመንገድ ዳር የመብራት…