Fana: At a Speed of Life!

በተያዘው በጀት ዓመት 25 የገጠር ከተሞችና መንደሮችን በፀሐይ ኃይል የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2014 በጀት አመት 25 የገጠር ከተሞችና መንደሮችን በፀሃይ ኃይል ማመንጫ አማካኝነት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ  ገልጿል። ፕሮጀክቱ በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በትግራይ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከላይኛው የናይል የተፋሰሱ አባል አገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከናይል የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት አድርገዋል። በወቅቱም አምባሳደር ሬድዋን ኢትዮጵያ በናይል ተፋሰስ ሀገራት መካከል ፍትሃዊ እና ምክንያታዊ…

በመዲናዋ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት  ከፍተኛ ዋጋ የሚያወጡ ትላልቅ ኬብሎችና ለጥፋት ተልዕኮ የሚጠቀሙባቸው የተለያዩ ቁሳቁሶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ከፍተኛ ዋጋ የሚያወጡ ትላልቅ ኬብሎችና  ለጥፋት ተልዕኮ የሚጠቀሙባቸው የተለያዩ ቁሳቁሶች ተያዙ። ለኮንዶሚኒየም ቤቶችና ለግዙፍ መሰረተ ልማት ግንባታዎች የሚዘረጉ የኃይል ማስተላለፊያዎችን ጨምሮ…

በኢትዮጵያ ከተሜነት ፈጣን እድገት እያሳየ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከተሜነት ፈጣን እድገት እያሳየ  መሆኑን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም ከተሜነት እንደ ሀገር 5 ነጥብ 4 በመቶ የደረሰ ሲሆን÷ በደቡብ ክልል ደግሞ  7 በመቶ  መድረሱ ተመላክቷል፡፡ ከገጠር ወደ ከተማ…

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በእነ ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በእነ ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ወሰነ፡፡ ችሎቱ ውሳኔውን ያሳለፈው ዐቃቤ ሕግ በወንጀል የተገኘ ንብረት ወይም ገንዘብ ሕጋዊ አስመስሎ  መጠቀም…

ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የውጭ ጣልቃገብነትን በመቃወም በመዲናዋ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ድምጻቸውን ማሰማት አለባቸው -አቶ ሊላይ ኃይለማሪያም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የውጭ ጣልቃገብነትን በመቃወም በመዲናዋ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ድምጻቸውን ማሰማት አለባቸው ሲሉ አቶ ሊላይ ኃይለማሪያም ተናገሩ። የራዕይ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን ሕዝባዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ሊላይ…

የአሸባሪ ቡድኑ ዓላማ ኢትዮጵያን ማፍረስ፣ ሕዝቡን ማዋረድ እና ትግራይን በተዘረፈ ሃብትና ንብረት መገንባት ነው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል ወረራ ከፈጸመበት ጊዜ አንስቶ በሰሜን ወሎ፣ በዋግኽምራ፣ በሰሜን ጎንደር እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች ከፍተኛ ውድመት አድርሷል፡፡ በሕዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ሰብዓዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማኅበራዊ ጥቃት ታይቶ…

የኤጀንሲዉ አባላት ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸዉን  እንደሚለግሱ  አስታወቁ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጅንሲ አመራር እና አባላት የአንድ ወር ደሞዛችዉን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት እንደሚለግሱ  አስታወቁ  ። ድጋፉ በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ያነሱተ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…

የፌደራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን በግዳጅ ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የጥበብ ስራዎችን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን በግዳጅ ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የጥበብ ስራዎችን አቀረበ። አንጋፋው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኦርኬስትራና ቴአትር ቡድን የኪነ-ጥበብ ስራዎቹን ሰሞኑን በአፋር ክልል ሚሌ ወረዳ አቀረበ፡፡…

አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ከፓራዳይዝ ግሩፕ ማኔጅንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በህንድ  የኢትዮጵያ አምባሳደር  ዶክተር  ትዝታ ሙሉጌታ ከፓራዳይዝ ግሩፕ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ማዩር  ዶሺ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው አምባሳደር ዶክተር ትዝታ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት እድሎች እንዲሁም ማበረታቻዎች አንስተዋል።…