Fana: At a Speed of Life!

የዱባይ ፖሊስ ልዑካን ቡድን አባላት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተለያዩ ድጋፎችን የሚያደርጉ የዱባይ ፖሊስ ልዑካን ቡድን አባላት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ልዑካኑ ቀደም ሲል ዱባይ ፖሊስ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በግብዓትና በስልጠና እንዲሁም የስማርት ፖሊስ ጣቢያ ለማቋቋም የገባውን…

በውይይቶች ሕዝቡ ዘላቂ ሰላም የማስፈን ሥራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቋል -አቶ ይርጋ ሲሳይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተካሄዱ ውይይቶች ሕዝቡ ዘላቂ ሰላም የማስፈን ሥራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቋል ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ ገለጹ፡፡ አቶ ይርጋ በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች የተካሄዱ ሕዝባዊ…

የአቡዳቢ አልጋወራሽ ግርማዊ ሼህ ኻሊድ ቢን መሃመድ ቢን ዛይድ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቡዳቢ አልጋወራሽ ግርማዊ ሼህ ኻሊድ ቢን መሃመድ ቢን ዛይድ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ አልጋወራሽ ግርማዊ ሼህ ኻሊድ ቢን መሃመድ ቢን ዛይድ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል…

አምባሳደር ምስጋኑ ከቀድሞ የማዳጋስካር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቀድሞ የማዳጋስካር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቻርድ ራንድሪያ ማንድራቶ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…

በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው 120 ሜትር ተንጠልጣይ ድልድይ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎጃም ዞን ባሕርዳር ዙሪያ ወረዳ ሞሽ ቀበሌ በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው 120 ሜትር ተንጠልጣይ ድልድይ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። የድልድዩ መገንባት በክረምት ወቅት በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ይደርስ የነበረን ሰብዓዊና…

ጀርመን ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የጀመረችውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከጀርመን የምግብና እርሻ ሚኒስትር ቼም አዝደሚር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በግብርና ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች እንዲሁም በአውሮፓ ህብረት የደን ጥበቃ አዋጅ ዙሪያ…

የኢትዮጵያን የሃይማኖት መከባበርና አብሮነት የሚያሳይ የስዕል ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፉ የሃይማኖት ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያን የሃይማኖት መከባበርና አብሮነት የሚያሳይ የስዕል ኤግዚቢሽን ተከፈተ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ ከሚገኘው ከመሐመድ ቢን ዛይድ ፎር ሁማኒቲ ዩኒቨርሲቲ ጋር…

ኢትዮጵያ ታዳጊ ሀገራት ፍላጎታቸውን ያማከለ ውክልና በተመድ ውስጥ ሊኖራቸው እንደሚገባ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት ፍላጎታቸውን ያማከለ ውክልና በተባበሩት መንግስታት ድርጀት (ተመድ) ውስጥ ሊኖራቸው እንደሚገባ ኢትዮጵያ አስገነዘበች። ኢትዮጵያ በሩሲያ ካዛን ከተማ የተካሄደውን 16ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ውጤት አስመልክቶ ጀኔቫ የሩሲ…

በኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ53ኛው የኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ሳይቀናቸው ቀረ። በወንዶች ታምራት ቶላና አዲሱ ጎበና የተወዳደሩ ሲሆን አትሌት ታምራት ቶላ 2:08:12 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቋል። በተመሳሳይ…

የጤናውን ዘርፍ የላቀ ደረጃ ላይ ለማድረስ በቁርጠኝነት እንሰራለን – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የ2017 በጀት ዓመት የጤናውን ዘርፍ የላቀ ደረጃ ላይ ለማድረስ በየደረጃው በቁርጠኝነት የምንሰራ ይሆናል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። "የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እምርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"…