Fana: At a Speed of Life!

የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የከተማችን ባለሀብቶች ፓርቲያችን…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤት የኪራይ ዋጋ ተመን ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ ይተገበራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት የኪራይ ዋጋን ለመተመን የተጠናው ጥናት ግኝት ከሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የ2019 ዓ.ም የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መወሰኛ ጥናት…

የፈተና ስርቆትን የሚጠየፍ ትውልድ ለመፍጠር ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል – ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) የፈተና ስርቆትን የሚጠየፍ ትውልድ በመፍጠር ሂደት ውስጥ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል አሉ። ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 በበይነ መረብና በወረቀት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን…

በአፋር ክልል የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል የ2018 የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል በዛሬው እለት ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ÷ የአፋር መሬት ማንኛውንም ዓይነት እጽዋት…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው ልዩ ስብሰባ የተለያዩ የብድርና ድጋፍ ስምምነት አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው ልዩ ስብሰባ ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማህበር ጋር የተፈረሙ ሶስት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር ስምምነት አዋጆችን አጸደቀ፡፡ 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ነው የብድር…

የጋምቤላ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጋምቤላ ከተማ ተጀምሯል፡፡ "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር የአቅመ ደካማ ወገኖች የቤት ግንባታ ማስጀመር ስራ…

የአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲሰ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ.ኤም.ሲ) የአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ÷ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማኅበራዊ ትስስርን የበለጠ በማሳደግ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሁሉም ዘርፎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ ነው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲሰ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ.ኤም.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ከመቋቋምን ጀምሮ በሁሉም ዘርፎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኘ ነው አሉ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና አፍሪካ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እና በአፍሪካ ትብብር ላይ ያተኮረው "ሂሊ ዲያሎግ አፍሪካ ኤዲሽን" የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ላይ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ፣ የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ…

በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 235 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ መዲና ካራካስና ላ ጓይራ ግዛት በተከሰተው ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ሰዎች ቁጥር 235 ደርሷል፡፡ አደጋውን ተከትሎ በፍርስራሽ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን የማፈላለግና የነፍስ አድን ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው ተገልጿል፡፡…