Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ…

ከአስከፊው የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 1ሺህ 450 መድረሱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ አስከፊ አደጋ በተዓምር የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ ሆነዋል፡፡…

በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳልቆርጥ ለዓላማዬ መትጋቴ ውጤታማ አድርጎኛል – በህክምና የማዕረግ ተመራቂዋ ዶ/ር ነቢላ ሺፋ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ 3 ነጥብ 9 ወጤት በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ዶ/ር ነቢላ ሺፋ በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳትቆርጥ በጽናት ለዓላማዋ መትጋቷ ውጤታማ እንዳደረጋት ተናግራለች፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን…

ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል መፍጠር እንዲችሉ እየተሰራ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ ወሎ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ፣ በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና በልዕለ ህክምና ካምፓስ የተገነቡ ተግባር ተኮር…

የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመን ይገባል – እናትዓለም መለስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመንና ዘመናዊ ዳታ መጠቀም ይገባል አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለስ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የፌዴራል ተቋማት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ…

የኮሪደር ልማቱ የጀጎል ቅርስን ከአደጋ በመታደግ ለጎብኚዎች ምቹ አድርጓል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስን ከአደጋ በመታደግ ለነዋሪዎችና ለጎብኚዎች ምቹ አድርጓል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በ4ኛው ዙር የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ መልሶ ማልማት የተከናወኑ ከ9 ኪ.ሜ…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 37 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛና በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 37 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትርና መሐመድ እድሪስ ባስተላለፉት…

በዴራ እና ኢትያ ከተሞች የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ዴራ እና ኢትያ ከተሞች የተገነቡ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራ ጀመረ። የዞኑ አስተዳዳሪ ኢብራሂም ከድር በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በዞኑ በሚገኙ ሌሎች ከተሞችም አገልግሎቱን ለማስፋፋት እየተሰራ…

የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የከተማችን ባለሀብቶች ፓርቲያችን…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤት የኪራይ ዋጋ ተመን ከሰኔ ወር መጨረሻ ጀምሮ ይተገበራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት የኪራይ ዋጋን ለመተመን የተጠናው ጥናት ግኝት ከሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የ2019 ዓ.ም የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መወሰኛ ጥናት…