Fana: At a Speed of Life!

ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡ የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…

ምርጫው በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱ ኢትዮጵያ ለዴሞክራሲያዊ አስተዳደርና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል አለ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ)፡፡ የኢጋድ ዋና ፀሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ…

ፕሬዚዳንት ታዬ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ አዲስ የተሾሙ የ11 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል፡፡ ፕሬዚዳንት በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላት ገልጸዋል፡፡ የሹመት ደብዳቤያቸውን…

አሜሪካ በባንክ ታግዶ የቆየ 12 ቢሊየን ዶላር ለኢራን ለመልቀቅ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በማዕቀብ ምክንያት በባንክ ታግዶ የቆየውን 12 ቢሊየን ዶላር ፈንድ ለኢራን ለመልቀቅ ተስማምታለች፡፡ ኢራን በአሜሪካ ማዕቀብ ምክንያት በቻይና፣ ኢራቅ፣ ሕንድ እና ኳታርን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ከ100 እስከ 120 ቢሊየን ዶላር…

በሲዳማ ክልል ከ18 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

‎‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በበጀት ዓመቱ 11 ወራት የማዘጋጃ እና መደበኛ ገቢን ጨምሮ ከተለያዩ የገቢ አማራጮች 18 ቢሊየን 880 ሚሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል። የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን የ2018 እቅድ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ…

 ችግሮችን ለመፍታት በጥናት ላይ የተመሰረቱ የመፍትሔ ሀሳቦችን ማቅረብ ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋራ ችግሮችን በትብብር ለመፍታት በጥናት ላይ የተመሰረቱ የመፍትሔ ሀሳቦችን ማቅረብ ይገባል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት “የመንግሥታት ግንኙነት በኢትዮጵያ፡ መልካም ዕድሎች፣ ፈተናዎችና…

የአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፈር የወርቅ ያህል እንደሚከብር፣ በላብ የራሰ መሬትም መልሶ የላቀ ዋጋን እንደሚከፍል በተግባር ያሳዩ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ አላሞ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወንድማማቾች፡፡ እነዚህ ወንድማማቾች ትናንት በፀሐይ ሀሩርና በድርቅ የሚታወቀውን የአላሞ በረሃ…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር በርሃም ሳሊህ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን አስመልክቶ በርሃም ሳሊህ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ከፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን…

ተፎካካሪ ፓርቲዎች ያሳዩት ጨዋነት ምርጫው ፍፁም ሰላም ሆኖ እንዲጠናቀቅ አስችሏል – ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድህረ ምርጫ ወቅት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ያሳዩት ጨዋነት ምርጫው ፍፁም ሰላም ሆኖ እንዲጠናቀቅ አስችሏል አለ የአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ፡፡ ምክር ቤቱ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም መጠናቀቅን ተከትሎ የእንኳን ደስ አላችሁ…

ስፔን ሳዑዲ አረቢያን 4 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ በምድብ ስምንት የምትገኘው ስፔን ሳዑዲ አረቢያን 4 ለ 0 አሸነፈች፡፡ ዛሬ ምሽት በተደረገው የምድብ 2ኛ ጨዋታ የስፔንን የድል ግቦች ላሚን ያማል፣ ሚኬል…