Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር  ከተማ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ በከተማዋ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ የእንቅስቃሴ ገደብ ተነስቷል አለ፡፡ የመምሪያው አዛዥ ኮማንደር አንተነህ ቴዎድሮስ እንዳሉት÷ የከተማዋ የፀጥታ ሁኔታ በመሻሻሉ እና አስተማማኝ ሰላም በመኖሩ ነዋሪዎች…

ኢንተር ሚላን ከሊቨርፑል – የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የዛሬ ጨዋታዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ6ኛ ዙር መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ዘጠኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ሊቨርፑል ወደ ጣሊያን አቅንቶ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ኢንተር ሚላንን የሚገጥም ሲሆን፥ ቼልሲ በተመሳሳይ ሰዓት ከሌላኛው የጣሊያን ክለብ አታላንታ ጋር ጨዋታውን…

የሰላም ስምምነቱ ህዝቡ ፊቱን ወደ ልማት እንዲያዞር እድል የሚሰጥ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መንግስት እና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት የአማራ ህዝብ ከጦርነት ወጥቶ ፊቱን ወደ ልማት እንዲያዞር እድል የከፈተ ነው አሉ የሰላምና ፀጥታ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡…

የጉባ ብስራት ግዙፍ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ልዕልና የማረጋገጥ ጥረት ማሳያዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) የጉባ ብስራት ግዙፍ ፕሮጀክቶች የመደመር መንግሥት የኢትዮጵያን ልዕልና ለማረጋገጥ እንደሚተጋ ማሳያ ናቸው አሉ። 'የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች’ በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ…

ኢትዮጵያ አፍሪካ እንደምትችል ያሳየች ሀገር …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አፍሪካ እንደምትችል ያሳየች ሀገር ናት አሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ፡፡ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆችና የልጅ ልጆች በተገኙበት ለአፍሪካውያን የነፃነት እንቅስቃሴ የኢትዮጵያ ሚና ላይ ያተኮረ…

ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመንግሥት ተግባራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች መንግሥት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች በማዳመጥ ምላሽ እየሰጠና ሀሳቦቹን በእቅድ በማካተት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ። በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ…

የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሀሳብ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ህዝባዊ የውይይት…

በዓሉ ከልማት ስራዎች ባሻገር ለህዝቦች ትስስርና ለጋራ ትርክት ግንባታ መሰረት የጣልንበት ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ከልማት ስራዎች ባሻገር ለህዝቦች ትስስርና ለጋራ ትርክት ግንባታ መሰረት የጣልንበት ነው አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ 20ኛውን የብሔሮች ፣…

የሰላም ድርድሩ ተቋጫቶ ስምምነት በመፈረማችን ህዝቡ እፎይ ብሏል – ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲደረግ የነበረው የሠላም ድርድር ተቋጫቶ ከመንግሥት ጋር ስምምነት ፈርመናል፤ ህዝቡም እፎይ ብሏል አሉ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የውጭ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ። አፋህድ ከመንግሥት ጋር የደረሰውን የሰላም ስምምት…

አርሰናል በአስቶን ቪላ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አስቶን ቪላ አርሰናልን 2 ለ 1 አሸንፏል። በሜዳው የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናገደው አስቶን ቪላ ማቲ ካሽ እና ኢሚሊያኖ ቡዌንዲያ ስቆጠሯቸው ግቦች ድል አድርጓል። የአርሰናልን ብቸኛ…