Fana: At a Speed of Life!

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል ሊቋቋም ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና ቦይንግ ኩባንያ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል በጋራ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ የሚገኘውን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማጠናከር እና በኤሮስፔስ ምህንድስና ትምህርት ውስጥ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ይ ላቭሮቭ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በትናንትናው ዕለት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል፡፡…

በአዳማ ከተማ በ6 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጭ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዳማ ከተማ በ6 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጭ የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኦሮሚያ ክልልና አዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ያስገነባው ፕሮጄክቱ በአዳማ ከተማና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በኋላ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ በኋላ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የሕዝብ…

 ሀይማኖቶች የሰላም እንጂ የግጭት ምክንያት ሆነው አያውቁም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀይማኖቶች የሰላም እንጂ የግጭት ምክንያት ሆነው አያውቁም አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ለምክር ቤቱ አባላት ጥያቄዎች…

ሂዩማን ራይትስ ዎች ህገ ወጡ ሕወሃት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረገ መሆኑን አጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋርቋሪ ተቋም የሆነው ሂዩማን ራይትስ ዎች ህገ ወጡ ሕወሃት በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እያደረገ መሆኑን አጋለጠ፡፡ ሂዩማን ራይትስ ዎች ባወጣው መግለጫ፤ የሕወሃት ቡድን ከባለፈው…

ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ተገኝቷል አለ። ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማን እያካሄደ ይገኛል። የንግድ እና ቀጣናዊ…

የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የከተማዋን ውበት አንድ ርምጃ ከፍ የሚያደርግ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የከተማዋን ውበትና የቱሪዝም አቅም አንድ ርምጃ ከፍ የሚያደርግ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት ሪዞርቱን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ…

የበይነመረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበይነመረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብሔራዊ ጥቅም መከበር አዎንታዊ ሚና ሊጫወቱ ይገባል አለ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን፡፡ ባለሥልጣኑ “የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም” በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው…

በኦሮሚያ ክልል በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ከፍተኛ ስኬት እየተመዘገበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተተገበረ የሚገኘው የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ፕሮጀክት አምራቾችን በዘመናዊ አደረጃጀት በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ቶሌራ ደበላ እንዳሉት÷ ፕሮጀክቱ…