ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡
የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…