Fana: At a Speed of Life!

አርሰናል ብሩኖ ጉማሬሽን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ብሩኖ ጉማሬሽን ከኒውካስል ዩናይትድ ለማስፈረም ተስማምቷል። አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 75 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ይሆናል። የ28 ዓመቱ ተጫዋች በመድፈኞቹ ቤት ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን ውል…

ሽብርተኝነትን ለመግታት የተቀናጀ የድንበር ደኅንነት አሠራርን ማጠናከር ይገባል – ፌዴራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ርስቱ ይርዳው ሽብርተኝነትን ለመግታት የደህንነት መረጃ ልውውጥን እና የተቀናጀ የድንበር ደኅንነት አሠራርን ማጠናከር ያስፈልጋል አሉ። በምክትል ኮሚሽነር ጀነራሉ የተመራ ልዑክ በቻይና ዋይኒንግ…

ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል አሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡ የአየር ኃይሉ የ3ኛ አየር ምድብ ላስመዘገበው የላቀ የግዳጅና የሥራ አፈጻጸም ስኬት በድሬዳዋ…

ኢትዮጵያ ያሰበችውን ሳታሳካ ጀምበር አትጠልቅም – የዓለም መገናኛ ብዙሀን ምስክርነት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በስኬት ያጠናቀቀችው የአንድ ጀምበር የ800 ሚሊየን ችግኞች መርሐ ግብር ዓለምን ማስደመሙን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን እየዘገቡ ይገኛሉ፡፡ ሚሊየኖች የተሳተፉበትን ይህን ሀገራዊ መርሐ ግብር ከዘገቡ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን መካከል…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከሰሀራ በታች  ካሉ ግዙፍ ኢኮኖሚዎች አንዱ ነው – ሲኤንኤን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ሲኤንኤን የቴሌቪዥን ጣቢያ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከሰሀራ በታች ከፍተኛ እድገት እያስመዘገቡ ካሉ አምስት ግንባር ቀደም ኢኮኖሚዎች አንዱ ነው አለ፡፡ በሲኤንኤን የኬንያ ተወካይ ዘጋቢ የሆነችው ቪክቶሪያ ሩባደሪ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሰራተኞች በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ወደ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ የእስካሁን ሒደት አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

👉 ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከጠዋት ጀምሮ ተስፋን እየተከልኩ ነው ፤ በአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ በእስካሁን ሒደት ውስጥ ከ21 ሚሊየን በላይ ሰዎች ተሳትፈዋል፡፡ 👉 በዚህም ከ650 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተክሏል ፤ በቀሩት ሰዓታት ውስጥ ቀሪውን 150 ሚሊየን ችግኝ ከተቻለ ደግሞ ጨምረን…

አረንጓዴ ዐሻራ የቡና ምርት በመጠን እና በጥራት እንዲጨምር አድርጓል – አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የቡና ምርት በመጠን እና በጥራት እንዲጨምር አድርጓል አሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ዐሻራቸውን…

የኢትዮ ቴሌኮም አመራርና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም አመራር እና ሠራተኞች በአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በእንጦጦ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በዚህ ወቅት ÷ በዛሬው ዕለት የተቋሙአመራር እና ሠራተኞች በመላ ሀገሪቱ…

ኮፕ-32 ለኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ጥረት የተሰጠ እውቅና ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤን እንድታዘጋጅ የተመረጠችው የአካባቢ ጥበቃ ጥረቷ አለም አቀፍ ዕውቅና ስላገኘ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ…