Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሞ ሕዝብ ልዩነቶች ቢኖሩትም እንደቤተሰብ ይመክራል እንጅ ለፖለቲካ ሴራ አይጋለጥም  – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሞ ሕዝብ ልዩነቶች ቢኖሩት እንኳን እንደቤተሰብ ይመክራል እንጅ ለፖለቲካ ሴራ መጋለጥ የለበትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄዎች ሳይሳኩ የቆየባቸውን ሶስት…

ኦሮሞ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ አስተዳደርን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሞ ሕዝብ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ የአስተዳደር ሥርዓትን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም  አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ስለ ኦሮሞ ሕዝብ…

በወጣቶች ህይወት የሚቆምረው ህገ ወጡ ህወሓት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህገ ወጡ ህወሓት የግዳጅ ወታደራዊ አፈሳና እና  የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ ለትግራይ ክልል ወጣቶች ስደት፣ እስር፣ ጭንቀትና ተስፋ መቁረጥ ምክንያት ሆኗል፡፡ ወጣት የማህበረሰብ ክፍል ለአንድ ሀገር መጻኢ ጊዜ ተስፋ፣ የፈጠራ እና የዕድገት ዋና ሞተር…

የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ያለውን ሚና ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ያለውን ሚና ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አሉ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ስር እየተካሄዱ ያሉ የአዳማ ጋርመንትና ኢንዱስትሪ፣…

ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን የጋራ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን ራሳቸውን ከጥቃት መካለከልና ደህንነታቸውን ማስጠበቅ የሚያስችል የሶስትዮሽ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመካ ስምምነት የተሰኘውን የሦስቱ ሀገራት የወታደራዊ ትብብር ስምምነት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይብ…

ምክክሩ በሚፈጥረው መደላድል የተሟላ የፖለቲካ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ለማሳካት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በሚፈጥረው መደላድል የተሟላ የፖለቲካ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ለማሳካት ይሰራል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤቱ ኃላፊ አደም ፋራህ። የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ…

የኢትዮጵያ የውሃ ሃብትን በፍትሃዊነት የመጠቀም አቋምና የግብጽ መሰረተ ቢስ ውንጀላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ ኢትዮጵያ የውሃ ሃብቷን የመጠቀም መብቷን በመጣስ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና በአባይ ወንዝ የውኃ አጠቃቀም ዙሪያ አሁንም መሰረተ ቢስ ክሶችን እያቀረበች ትገኛለች፡፡ ግብጽ የዓባይን ወንዝ በብቸኝነት ለመቆጣጠር እና የሌሎችን ሀገራት…

አርሰናል ብሩኖ ጉማሬሽን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ብሩኖ ጉማሬሽን ከኒውካስል ዩናይትድ ለማስፈረም ተስማምቷል። አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 75 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ይሆናል። የ28 ዓመቱ ተጫዋች በመድፈኞቹ ቤት ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን ውል…

ሽብርተኝነትን ለመግታት የተቀናጀ የድንበር ደኅንነት አሠራርን ማጠናከር ይገባል – ፌዴራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ርስቱ ይርዳው ሽብርተኝነትን ለመግታት የደህንነት መረጃ ልውውጥን እና የተቀናጀ የድንበር ደኅንነት አሠራርን ማጠናከር ያስፈልጋል አሉ። በምክትል ኮሚሽነር ጀነራሉ የተመራ ልዑክ በቻይና ዋይኒንግ…

ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ሊፈታተኑ የሚሞክሩ ኃይሎችን ድባቅ የሚመታ ጀግና አየር ኃይል ተገንብቷል አሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡ የአየር ኃይሉ የ3ኛ አየር ምድብ ላስመዘገበው የላቀ የግዳጅና የሥራ አፈጻጸም ስኬት በድሬዳዋ…