Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ህብረትና ኢጋድ ለቀጣናው ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በቀጣናው ሰላም እና ደህንነትን በማረጋገጥ ረገድ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ ከኢጋድ ዋና…

የቤት ልማትን ወደ ዘመናዊና ፈጣን አማራጮች ማሸጋገር ተችሏል – ረሻድ ከማል (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተደረገው ተቋማዊ ማሻሻያ የቤት ልማትን ወደ ዘመናዊ እና ፈጣን አማራጮች ማሸጋገር ተችሏል አሉ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ረሻድ ከማል (ዶ/ር)፡፡ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማኔጅመንት አባላት የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽንን…

የቀይ ባህርን ደህንነት ስጋትና የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁቲ አማፂያን በቁልፉ መተላለፊያ የባብ ኤል መንዳብ መስመር በሚፈፅሙት ተደጋጋሚ ጥቃት የቀይ ባህር ደህንነት ስጋት ውስጥ እየወደቀ ይገኛል፡፡ የሁቲ አማፂያን ጥቃት፣ የባህር ላይ ውንብድና እና የጂኦፖለቲካ ፉክክሮች የቀይ ባህር የንግድ…

የኢትዮጵያ እናትነት በኡሁሩ ኬንያታ አንደበት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ምሳሌ፣ የነጻነት ምልክት እና የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ በመሆን የአፍሪካ እናትነቷን በተግባር ያሳየች ሀገር ናት፡፡ ይህ እውነት ከኢትዮጵያውያን ባለፈ በተለያዩ ሀገራት መሪዎች፣ ፖለቲከኞች እና የታሪክ ተመራማሪዎች…

ዮሚፍ ቀጀልቻ የግማሽ ማራቶን ክበረ ወሰንን ሰበረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በአርጀንቲና የተካሄደውን የቦነስ አይረስ ግማሽ ማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡ አትሌት ዮሚፍ ርቀቱን 56 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ነው የግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰንን ዳግም ማሻሻል የቻለው፡፡ ዮሚፍ…

አርሰናልን የተቀላቀልኩት ዋንጫዎችን ለማሸነፍ ነው – ኤዝሪ ኮንሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን ተከላካይ ኤዝሪ ኮንሳ ከአስቶን ቪላ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የ28 ዓመቱ ተጫዋች ለመድፈኞቹ ፊርማውን ካኖረ በኋላ በሰጠው አስተያየት፥ እዚህ የተገኘሁት ለአሸናፊነት ነው፤ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እፈልጋለሁ ሲል ተደምጧል፡፡…

ኢትዮጵያ – ሀገረ መንግሥት የምትገነባ ሀገር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር መገንባት በአንድ ቀን የሚጠናቀቅ ሥራ ሳይሆን ትውልዶች የሚፈጽሙት ታላቅ ጉዞ ነው፤ ኢትዮጵያ ዛሬ በዚህ ጉዞ ውስጥ ትገኛለች። የመደመር መንግሥት፣ ጊዜያዊ ስኬትን ብቻ ሳይሆን ለዘመናት የሚጸና ሀገረ-መንግሥት የመገንባት ራዕይ ይዞ…

ሞሀመድ አሊ ዩሱፍ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሃመድ አሊ ዩሱፍ ከናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ  ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ሁለቱ ወገኖች በቀጣናዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ማድረጋቸውን…

ቻይና የሰጠችው እውቅና 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ባለፈጣን አዳጊ አኮኖሚ ሀገራት መካከል ናት አሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ። የኢትዮጵያና የቻይናን ዘላቂና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ወደ ላቀ የንግድና ኢኮኖሚ ትስስር የሚያሸጋግረው “ወደ ቻይና…

ፌዴራል ፖሊስ የፀጥታ ስጋቶችን በላቀ ብቃት ለመመከት ዝግጁ ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የፀጥታ ስጋቶችን በላቀ ብቃት በማክሸፍ የሀገርን ሰላም ለማረጋገጥ ዝግጁ ነው አሉ የፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ስትራቴጂክ አመራሮችና ከፍተኛ የፖሊስ መኮንኖች…