Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ከ450 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በተያዘው ክረምት ከፍለው መታከም የማይችሉ ዜጎችን በጤና በጎ ፈቃድ ለማከም የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል።…

 የምክክር ጉባዔው አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተና ሀገራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ትልቅ መድረክ ነው አሉ ተመካካሪዎች። በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን የሚወክሉ 4 ሺህ ተመካካሪዎች በስምንት ዐበይት…

በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር እንደሆነች  አሳይታለች- ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክክሩ ኢትዮጵያ ትልቅ ተስፋ ያለት ሀገር  መሆኗን አሳይታለች አሉ የአጀንዳ ተመካካሪዎች፡፡ ከተመካካሪዎች መካከል አቶ አሚን ሙሰባ ÷ ከዚህ በፊት በነበሩ መንግስታት የምክክር እድል እንዳልነበር አስታውሰው፣አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያውያን…

የባንዳና ባዕዳ ሴራ አስፈጻሚው ሕገ ወጡ ሕወሓት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዘመናት መካከል እልፍ ችግሮችንና መሰናክሎችን በልጆቿ ቆራጥነት፣ አንድነት እና ጀግንነት ተሻግራ ለትውልድ ቆይታለች፡፡ በእነዚህ የሺህ ዓመታት መልካምና አስቸጋሪ ጉዞዎቿ ውስጣዊ ችግሮችንና ከውጭ የተቃጡ ተግዳሮቶችን በድል ተሻግራ ዛሬ…

ሀገራዊ ምክክሩ የቆዩ ልዩነቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ያስችላል – የመዲናዋ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ለዘመናት የቆዩ አለመግባባቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ጉልህ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች። ከፋና ዲጂታል ጋር ቆይታ ያደረጉት የመዲናዋ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ የሃሳብ ልዩነቶችን በጠረጴዛ ዙሪያ ተመካክሮ መፍታት…

የሁለተኛ ትውልድ ዳያስፖራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካናዳ የተወለዱ ሕጻናትና ታዳጊዎች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ያካተተ 120 አባላት ያሉት የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዳያስፖራ አገልግሎት…

 ፈተናዎችን በመቅረፍ ከችግር አዙሪት ወደ ዘላቂ ብልጽግና የመሸጋገር ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደላቀ ከፍታና ብልጽግና ለመሸጋገር በምታደርገው ጉዞ የሚገጥሟትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጋሬጣዎች በቆራጥነት በማሸነፍ ትገኛለች፡፡ በአሁኑ ወቅት ሀገራችንን እየፈተኑ ያሉትን ዋና ዋና ሰው ሠራሽና መዋቅራዊ ችግሮች ለመቅረፍ…

ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለመላ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት

በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ ታሪክና ባህል ሆኖ እየተከናወነ ያለው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ መካሄድ ከጀመረ እነሆ ዛሬ ነሐሴ 8/2018 ዓ.ም አንድ ወር አስቆጠረ፡፡ ሂደቱ በሀገራችን ሲከናወን ለመጀመሪያ ጊዜ እንደመሆኑ፣ ለምክክር የቀረቡ አጀንዳዎች እጅግ መሰረታዊና ሀገራዊ ፋይዳቸው የጎላ…

በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና የሰላምና ደህንነት ችግሮችን ለመፍታት ያለመው ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 36ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የፖሊሲ አካላት ጉባዔ በኡጋንዳ መዲና ካምፓላ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባዔው የሁሉም አባል ሀገራት ከፍተኛ ኤክስፐርቶች፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች፣ የመከላከያ ሚኒስትሮችና ተወካዮች እየተሳተፉ…

“ሀሮሜ”፣ በኦሮሚያ ክልል ለአርሶ አደሮች ምቹና ዘመናዊ መኖሪያን የመፍጠር ሒደት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት ብዙ የመልማት አቅም እያላቸውና ተረስተው የቆዩ የገጠር አካባቢዎችን በማልማት ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ነው፡፡ ለዚህም በከተማ የተጀመረውን የኮሪደር ልማት በገጠር አካባቢዎች በመተግበር የአርሶ አደሮች የኑሮ ዘይቤ እንዲሻሻል…