ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን ለመገንባት ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሰሩ ይገባል-አቶ ኢሳያስ ጂራ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ)ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን ለመገንባት የእግርኳስ ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሰሩ ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ፡፡
ለሶስት ተከታታይ ጊዜ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በመሆን የተመረጡት አቶ ኢሳያስ…