የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ያስቀደመው የባሕር በር ዲፕሎማሲ Mikias Ayele Aug 13, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ለረጅም ዘመናት የባሕር በር ባለቤትና የራሷን የባሕር ኃይል አደራጅታ ስትንቀሳቀስ የነበረች ታላቅ አፍሪካዊት ሀገር ነች፡፡ ነገር ግን በታሪካዊና ፖለቲካዊ ሁነቶች ምክንያት ላለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት የባሕር በር አልባ ሀገር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቀይ ባሕር ደህንነት ስጋት የሆነው የሁቲ አማጺያን ጥቃት Mikias Ayele Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁቲ አማፂያን በጅቡቲ፣ ኤርትራ እና የመን አዋሳኝ በሚገኘው የባብ ኢል መንደብ መስመር በሚፈፅሙት ተደጋጋሚ ጥቃት የቀይ ባሕር ደህንነት ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡ አማፂያኑ በዛሬው ዕለት በትንሽ የጭነት መርከብ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ሶስት መርከበኞች…
የሀገር ውስጥ ዜና አማራውን ትምክህተኛ፣ ኦሮሞውን ጠባብ ብሔርተኛ፤ ሌሎችን በአጋርነት ያገለለው የሕገ ወጡ ቡድን የፖለቲካ ቁማር የቅርብ ጊዜ ትውስታ Mikias Ayele Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዘመናዊ የፖለቲካ ታሪክ በርካታ ውጣ ውረዶችንና የሥርዓት ለውጦችን ያስተናገደ ነው። ከእነዚህም መካከል የሕገ ወጡ የህወሓት መራሹ የኢሕአዴግ የሥልጣን ዘመን በሀገሪቱ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መዋቅር ላይ ጥልቅ ጠባሳ ጥሎ ማለፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ቀጣናዊ ትስስር የሚያረጋግጡ መሠረቶች ናቸው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) Mikias Ayele Aug 11, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ቀጣናዊ ትስስር የሚያረጋግጡ መሠረቶች ናቸው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ÷ ዓባይና ቀይ ባሕር የኢትዮጵያን እጣፈንታ ሲወስኑ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሞ ሕዝብ ልዩነቶች ቢኖሩትም እንደቤተሰብ ይመክራል እንጅ ለፖለቲካ ሴራ አይጋለጥም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Mikias Ayele Aug 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሞ ሕዝብ ልዩነቶች ቢኖሩት እንኳን እንደቤተሰብ ይመክራል እንጅ ለፖለቲካ ሴራ መጋለጥ የለበትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄዎች ሳይሳኩ የቆየባቸውን ሶስት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኦሮሞ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ አስተዳደርን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) Mikias Ayele Aug 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሞ ሕዝብ በታሪኩ የተቃወመው የተበላሸ የአስተዳደር ሥርዓትን እንጂ ኢትዮጵያን አይደለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኦቢኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ ስለ ኦሮሞ ሕዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በወጣቶች ህይወት የሚቆምረው ህገ ወጡ ህወሓት Mikias Ayele Aug 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የህገ ወጡ ህወሓት የግዳጅ ወታደራዊ አፈሳና እና የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ ለትግራይ ክልል ወጣቶች ስደት፣ እስር፣ ጭንቀትና ተስፋ መቁረጥ ምክንያት ሆኗል፡፡ ወጣት የማህበረሰብ ክፍል ለአንድ ሀገር መጻኢ ጊዜ ተስፋ፣ የፈጠራ እና የዕድገት ዋና ሞተር…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ያለውን ሚና ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Mikias Ayele Aug 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ያለውን ሚና ይበልጥ ማጠናከር ይገባል አሉ። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ስር እየተካሄዱ ያሉ የአዳማ ጋርመንትና ኢንዱስትሪ፣…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን የጋራ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ Mikias Ayele Aug 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን ራሳቸውን ከጥቃት መካለከልና ደህንነታቸውን ማስጠበቅ የሚያስችል የሶስትዮሽ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመካ ስምምነት የተሰኘውን የሦስቱ ሀገራት የወታደራዊ ትብብር ስምምነት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክክሩ በሚፈጥረው መደላድል የተሟላ የፖለቲካ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ለማሳካት ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ Mikias Ayele Aug 5, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በሚፈጥረው መደላድል የተሟላ የፖለቲካ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ለማሳካት ይሰራል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤቱ ኃላፊ አደም ፋራህ። የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ…