Fana: At a Speed of Life!

የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ድል ያገኘችበት ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በህንድ ኒው ዴልሂ የተካሄደው 18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ድል ያገኘችበት መድረክ ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡ በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ…

ብሪክስ በአሜሪካና ኢራን፤ በእስራኤልና ፍልስጤም ጉዳይ ላይ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች በሕንድ ለሁለት ቀናት ያካሄዱት ጉባዔ መጠናቀቁን ተከትሎ በወቅታዊ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ መሪዎቹ በመግለጫቸው በአሁኑ ወቅት አንዳንድ ሀገራት የሚያካሂዱት የንግድ ጦርነት ታዳጊ…

የጂኦፖለቲካ ውጥረቶችን ለማርገብ የብሪክስ ሀገራት ትብብር ሊጠናከር ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም እየተከሰቱ ያሉ የጂኦፖለቲካ ውጥረቶችን ለመፍታት የብሪክስ ሀገራት ትብብራቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል አሉ የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብሪክስ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ የደቡብ ንፍቀ…

በ18ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የአባል ሀገራቱ መሪዎች ኒው ዴልሂ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ በነገው ዕለት በሕንድ መዲና ኒው ዴልሂ መካሄድ ይጀመራል። በ18ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የአባል ሀገራቱ መሪዎች ወደ ከተማዋ እየገቡ ይገኛል፡፡ ከጉባኤው አስቀድሞ በሕንድ ንግድ እና…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአፍሪካ አንድነት ኃይል ነው – ታይም አፍሪካ መፅሔት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ፕሮጄክት ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ አንድነት ኃይል ነው አለ የታይም አፍሪካ መፅሔት፡፡ መፅሔቱ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልከቶ ባወጣው ሀተታ÷ ግድቡ በዘመናችን ካሉ ታላላቅ የአፍሪካ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) ባበረከቱልን ስጦታ ተደስተናል -የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባበረከቱልን ለአዲስ ዓመት በዓል መዋያና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደስተናል አሉ ስጦታውን የተረከቡ የህብረተሰብ ክፍሎች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) መጪውን የ2019 ዓ.ም የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት…

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ የአፍሪካ ድምጽ መሆን ችላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ጀምሮ እስካሁን ድረስ የአፍሪካ ድምጽ መሆን ችላለች አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) 24ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ቀን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…

ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ በማድረግ አለኝታችንን ልናሳይ ይገባል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንኛውም ማህበራዊ መስተጋብር ውስጥ ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ በማድረግ አለኝታችንን ልናሳይ ይገባል አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ አፈ ጉባኤ አገኘሁ የ2019 ዘመን መለወጫ አዲስ ዓመትን አስመልክቶ በምክር ቤቱ ጽሕፈት ቤት…

ኢትዮጵያ ፈተናዎችን በጽናት በማለፍ አኩሪ ድሎችን እያስመዘገበች ነው – አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በርካታ ፈተናዎችን በጽናት በማለፍ አኩሪ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር። የጸጥታና ደኅንነት ተቋማት የጽናት ቀንን “ጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት” በሚል መሪ ሐሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ…

ትውልዱ በጋራ በመቆም የሀገርን ጽናት ማረጋገጥና ማስቀጠል አለበት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አባቶቻችን በአንድነት ቆመው የጸናች ሀገርን እንዳስረከቡን ሁሉ የአሁኑ ትውልድ ሀገርን በሚያጸኑ የልማት ስራዎች በጋራ በመቆም የሀገርን ጽናት ማረጋገጥና ማስቀጠል አለበት አሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል አስራት…