Fana: At a Speed of Life!

የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የ2018 የበጀት ዓመት አፈጻጸም እንዲሁም የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ…

አፍሪካ ለዓለም ሰላምና ደኅንነት አሁንም ወሳኝ ናት – ጀኔራል ዳግቪን አንደርሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ የአፍሪካ ጦር ዕዝ (አፍሪኮም) አዛዥ ጄኔራል ዳግቪን አር.ኤም አንደርሰን አፍሪካ ለዓለም ሰላም፣ ለዓለም ደኅንነት እና ለዓለም መረጋጋት አሁንም ወሳኝ ስፍራ ትይዛለች አሉ። የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና ሎጂስቲክስ ሲምፖዚየም በአዲስ…

የገቢዎች ሚኒስቴር 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብሰቧል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ በመድረኩ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚዳስስ መፅሀፍ  ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚዳስሰው አዲስ መፅሀፍ  በዛሬው እለት ተመርቋል፡፡ መፅሀፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስራት ዓፀደወይን(ዶ/ር) የተፃፈ ሲሆን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ…

መሶብ ፤ ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት

የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና ብልሹ አሰራሮች ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ቅሬታ የሚፈጥሩ አሰራሮችን ነቅሶ ማስተካከል ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የመደመር…

በጅማ ዞን በአረንጓዴ ዐሻራ የለሙ የአቮካዶ ችግኞች ፍሬ መስጠት ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የለሙ የአቮካዶ ችግኞች ፍሬ መስጠት ጀምረዋል አሉ የዞኑ አስተዳዳሪ ቲጃኒ ናስር። አስተዳዳሪው እንዳሉት ÷ ባለፉት ዓመታት በ18 ሺህ 316 ሔክታር መሬት ላይ የተለያዩ የአቮካዶ ዝርያዎች መልማታቸውን…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔ ሒደቱን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና…

ሐምሌ 8 ቀን የጀመረው የምክክር ጉባዔ ሒደት ተሳታፊዎች ሃሳባቸውን በስፋት እያንጸባረቁ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፣ መጀመሪያ ላይ ተመካካሪዎቹ 500 አባላት በያዘ ቡድን ተደራጅተው ስለ ሥነ ዘዴዎቹ እንዲያውቁ በማድረግ እንደገና ከ16 ቦታ 50 ሆነው እንዲከፋፈሉ ተደርጓል፣ በመቀጠልም…

አረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም ከማስቻሉ ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፡፡ የክልሉ የ2018 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት…

የቴክኖሎጂ ብልጽግና ጉዞ – ዲጂታል ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት ዘመን ዓለማችን በፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እና በከፍተኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር አብዮት ውስጥ ትገኛለች። በዚህ የእድገት ጉዞ ውስጥ የሀገራትን ብልጽግና እና ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት የሚረጋገጥበት ዋነኛው መሣሪያ ደግሞ የቴክኖሎጂ አቅም መሆኑ…

በሲዳማ ክልል በበልግ እርሻ 152 ሺህ ሔክታር በሰብል ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በዘንድሮው የበልግ እርሻ ከ152 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት በሰብል ተሸፍኗል አለ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንታዬ ከበደ እና ሌሎች የክልሉ…