Fana: At a Speed of Life!

የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዝሟል አለ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፡፡ ቢሮው እንዳስታወቀው÷ ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የአከራይና…

ማንቼስተር ሲቲ ኮቨንትሪ ሲቲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ኮቨንትሪ ሲቲን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በኢትሃድ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የማንቼስተር ሲቲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ…

በቀጣይ የሚካሄዱ በዓላትና ሀገራዊ ኩነቶች በስኬት እንዲከናወኑ የጋራ ግብረ ኃይሉ የትኩረት አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በቀጣይ የሚከናወኑ የጳጉሜ ቀናት መርሐ ግብሮች፣ የአዲስ ዓመት፣ የመስቀል ደመራና የእሬቻ በዓላት እንዲሁም የመንግሥት ምስረታ መርሐ ግብር በስኬት እንዲከናወኑ የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ የዕቅድ ግምገማ በማካሄድ የቀጣይ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሕክምና ልህቀት ማዕከል ለመሆን የጀመረችው ጉዞ ትክክለኛ መስመር ላይ ይገኛል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሕክምና ልህቀት ማዕከል እና የሕክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን የጀመረችው ጉዞ ትክክለኛ መስመር ላይ ይገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን በጤና እና በትምህርት…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ፀሃፊ ፍራንክ ጋርሺያ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለውን የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልባቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አስተዳደር ላስመዘገበው ታሪካዊ ስኬት በኢትዮጵያ…

ብሪክስ ለአፍሪካ የኢኮኖሚ ሽግግር አዲስ እድል ይዞ መጥቷል – አምባሳደር ነቢዩ ተድላ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪክስ ለአፍሪካ ፋይናንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የኢኮኖሚ ሽግግር አዲስ እድል ይዞ መጥቷል አሉ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢዩ ተድላ፡፡ አምባሳደሩ ከሕንዱ ዲዲ ኢንዲያ የዜና አውታር ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ብሪክስ የአፍሪካ ሀገራት አዳጊ ኢኮኖሚ…

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና በደህንነት ዘርፎች ትብብሯን አጠናክራ ትቀጥላለች – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም በጸጥታና ደህንነት ዘርፎች ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ፡፡ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን ላለፉት አራት ዓመታት…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ለሚከበሩ በዓላት የምርት አቅርቦት ዝግጀት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመስከረም ወር ለሚከበሩ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ በዓላት በቂ የምርት አቅርቦት እንዲኖር ዝግጀት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ እና የገበያ ልማት እና ግብይት ዘርፍ ሃላፊ ደስታ…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ታሪካዊ ድልን በጋራ ጽፏል – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለሰላም አብሮነት ምሳሌ የሆነ ተቋም ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡ የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ 15ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እና 18ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡…