የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የ2018 የበጀት ዓመት አፈጻጸም እንዲሁም የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ…