የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ታሪካዊ ድልን በጋራ ጽፏል – አቶ መሀመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለሰላም አብሮነት ምሳሌ የሆነ ተቋም ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡
የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ 15ኛ ዓመት ምስረታ በዓል እና 18ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡…