የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያየ ውሳኔ አሳለፈ Mikias Ayele Jun 5, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በቀዳሚነት የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስተዳደር ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ረቂቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከአካባቢ ጥበቃ ወደ ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ብልጽግና … Mikias Ayele Jun 5, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የአየር ንብረት ለውጥን ጫና ለመቋቋም እና ዘላቂ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት በዓለም አቀፍ ደረጃ አርአያ የሚሆኑ ተጨባጭ ርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ትገኛለች። የሀገሪቱ የልማት አቅጣጫ የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ አልፎ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ጥያቄ አቀረቡ Mikias Ayele Jun 5, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፃፉት ደብዳቤ ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ ሀገራት መካከል ቀጥተኛ ውይይት ማድረግ ሲቻል…
የሀገር ውስጥ ዜና 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር መሰረት የሚጥል ነው – ኢጋድ Mikias Ayele Jun 3, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር መሰረት የሚጥል ነው አለ፡፡ የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሱዌሳ ዋንዳራ ካዙቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢጋድ ያደረገውን የታዛቢነት ሚና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን በኩዌት እና ባህሬን ላይ የድሮን ጥቃት ፈፀመች Mikias Ayele Jun 3, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር እያደረገች የምትገኘው ኢራን በኩዌት አውሮፕላን ማረፊያ እና ባህሬን በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የድሮን ጥቃት ፈፅማለች፡፡ ኢራን በኩዌት ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው – ተፎካካሪ ፓርቲዎች Mikias Ayele Jun 1, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው አሉ፡፡ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ህብረት ፓርቲ እና የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን)…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች Mikias Ayele Jun 1, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሙሽራ ሰላሙ ዳንኤል እንደገለጸው፤ የሰርጋቸው ዕለትና የምርጫው ቀን በመገጣጠሙ አጋጣሚውን ተጠቅመው ድምጽ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የምርጫ ሒደቱ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ነው – የኦነግ ታዛቢ Mikias Ayele Jun 1, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ ያለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ነው አሉ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ተዘዋዋሪ ታዛቢ። በምዕራብ ሸዋ ዞን የኦነግ ተዘዋዋሪ ታዛቢ ሚልኬሳ ህርኮ እንዳሉት÷ ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ምርጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት ያልተገባ የሰብዓዊ መብት አያያዝ አልታየም – ኢሰመኮ Mikias Ayele Jun 1, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት ያልተገባ የሰብዓዊ መብት አያያዝ አልተመለከትሁም አለ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)። በኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ የኮሚሽኑ ቡድን በአርባምንጭና በጅማ ምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ አሰጣጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተከታተሉ ነው Mikias Ayele Jun 1, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን እየተከታተሉ ነው። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ ማሲንጋም ከቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን…