Fana: At a Speed of Life!

ቅኝ ያልተገዙት ሁለቱ ሀገራት በአዲስ ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ታይላንድ በጂኦግራፊ የተራራቁ ሀገራት ናቸው። አንድ ግዙፍ ታሪክ ግን ያቀራርባቸዋል፤ የዓለም ታሪክ ሀገራቱን “በቅኝ ግዛት ያልተንበረከኩ” ብሎ መዝግቧቸዋል። ሁለቱም ሀገራት በ19ኛው እና በ20ኛው ክፍለ ዘመን የነበረውን የአውሮፓ…

ኤር ፖሊስ የሰራዊቱን የወትሮ ዝግጁነት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ኤር ፖሊስ የሰራዊቱን የወትሮ ዝግጁነት ይበልጥ ሊያጠናክር ይገባል አሉ፡፡ ዋና አዛዡ የኤር ፖሊስ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ማጠቃለያ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘት የሥራ ስምሪት…

739 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 14 እስከ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገ ክትትል ከ739 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል አለ የጉምሩክ ኮሚሽን ፡፡ የተዙት እቃዎች አዳዲስና ልባሽ ጨርቆች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግብርና ምርቶች፣…

የበጎ ፈቃድ ሥራዎች የማሕበረሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያስችላሉ – ፍትሕ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማሕበረሰቡን በመደገፍና አካባቢን በማልማት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አለ ፍትሕ ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማቱ እና ከአፋር ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በዱብቲ ከተማ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…

የጉሙዝ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ “ጓንዷ” በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉሙዝ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ የሆነው "ጓንዷ" በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ ‎‎የዘንድሮው የጓንዷ በዓል "ጓንዷ ለዘላቂ ሠላምና ለሁለንተናዊ ዕድገት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። ‎በአከባበር ሥነ…

ዛፍ ላይ በመውጣት ከአስከፊው የኔፓል ጎርፍ አደጋ ያመለጠው ታዳጊ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የ8 ዓመቱ ዞያል ጋሊ ዛፍ ላይ በመውጣት ራሱን ከአስከፊው የኔፓል ጎርፍ አደጋ ማትረፍ ችሏል፡፡ እንደ ወትሮው ዞያል ጋሊ እና ወንድሙ አደጋው ከመከሰቱ በፊት ብስክሌታቸውን እየነዱ ወደ ትምህርት ቤት በመሄድ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ነበር፡፡…

የኢትዮጵያ እና ታይላንድ የሁለትዮሽ ትብብርን የሚያጠናክር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ታይላንድ የሁለትዮሽ ትብብርን ይበልጥ የሚያጠናክር ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የዛሬው ትብብር ለሁለቱ ሀገራት አጋርነት ወሳኝ ነው። የታይላንድ ምክትል ጠቅላይ…

የሲዳማ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 ጋር በትብብር ለመስራት ተስማምቷል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ መንግስቱ ማቲዎስ በስምምነት ሥነ ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት ÷ በፋና…

አሰቃቂው የኔፓል የጎርፍ አደጋ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኔፓል በተከሰተው አስከፊ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ወደ 177 ሲደርስ፤ ከ800 በላይ ሰዎች ደግሞ የገቡበት አልታወቀም፡፡ በትላንትናው እለት ኔፓል ከቻይና ጋር በምትዋሰንበት የቲቤት ግዛት የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በርካታ ቤቶችን እና…

የአፍሪካ ህብረትና ኢጋድ ለቀጣናው ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በቀጣናው ሰላም እና ደህንነትን በማረጋገጥ ረገድ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ ከኢጋድ ዋና…