የሀገር ውስጥ ዜና ህይወትን ያቀለለው ዲጂታል ኢትዮጵያ Mikias Ayele Jul 11, 2026 0 የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ እና ተከታታይ የቴክኖሎጂ ማሻሻያዎች የኢትዮጵያውያንን የዕለት ተዕለት ኑሮ በከፍተኛ ደረጃ እየቀየሩት ይገኛሉ። ቀደም ሲል ለቀናት ይሰለፍባቸው እና በርካታ እንግልት ይደርስባቸው የነበሩ ህዝባዊ እና ንግድ ነክ አገልግሎቶች ዛሬ በሞባይል ስልክ እና በኢንተርኔት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመደማመጥ፣ በመከባበር እንመካካር! Mikias Ayele Jul 11, 2026 0 የሰው ልጅ በተፈጥሮው መደመጥን ይሻል። ሰው ሲደመጥ የሚፈጠርበት ደስታ በሀገር ደረጃ ደግሞ ትርጉሙ የላቀ ነው። የሚደማመጡ ዜጎች ሀገራቸውን እፎይ ያሰኛሉ። በአንጻሩ የመደማመጥ ባሕል ከተሸረሸረ ጭቅጭቅ ይነግሳል። ሀገራዊ ምክክር ልብ ለልብ የመደማመጥ ተግባር ነው። የተለያዩ አመለካከቶች በአንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ ለቃለ ጉባኤ ያዦች ሥልጠና እየተሰጠ ነው Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለቃለ ጉባኤ ያዦች ሥልጠና እየተሰጠ ነው። በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ወቅት የቃለ ጉባኤ ያዦች ሚና ወሳኝ ነው ያለው ኮሚሽኑ፤ ቃለ ጉባኤ ያዦች የምክክር ነጥቦችን፣ አስተያየቶችን እና ምክረሀሳቦችን የመመዝገብ ሚና…
የሀገር ውስጥ ዜና ችግሮችን በምክክር የመፍታት ጥበብ … Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክር ያልታዩ ሀሳቦች የሚታዩበት፣ ሀገር ለመገንባት ውይይት የሚደረግበትና የጋራ መፍትሔ የሚቀመጥበት መሳሪያ ነው፡፡ ዛሬ ላይ የትኛውም ኢትዮጵያዊ በዓለም ሕዝብ ፊት በማንነቱ የሚኮራው ቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶቹ ባስቀመጡለት በጎ አሻራ ነው።…
ስፓርት ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታውቋል፡፡ አሰልጣኝ ገብረድህን ሀይሌ በሁለት ዓመት የኮንትራት ውል ነው የኢትዮጵያ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ለመሆን የተስማማው፡፡ ኢትዮጵያ ቡና ለቀድሞው ተጫዋች እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ18 ሚሊየን በላይ ዜጎች የአማራ ክልል የመስህብ ሥፍራዎችን ጎበኙ Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ18 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ ዜጎች በአማራ ክልል የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ መልካሙ ጸጋዬ እንዳሉት ፥ በክልሉ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠንካራ የባህር ኃይል ለብሔራዊ ጥቅም … Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጂኦፖለቲካዊ አቀማመጧ እና በታሪካዊ የባሕር መዳረሻዎቿ የምትታወቅ ሀገር ብትሆንም፣ ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከባሕር በር መገለሏ ለብሔራዊ ጥቅሟ ትልቅ ፈተና ሆኖ ቆይቷል። ይሁን እንጂ የዘመኑን የዓለም የባሕር ላይ እንቅስቃሴዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን የቅደመ ምረቃ በረራ ጀመረ Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የሚያደርገውን የቅደመ ምረቃ በረራ በዛሬው ዕለት ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ኤርፖርቶች ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጌታነህ አደራ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…
ቢዝነስ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ 15 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሸቀጦችን ላከች Mikias Ayele Jul 10, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ በኩል ኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ምርቶቿን ወደ ውጭ መላክ ጀምራለች አለ። ሚኒስቴሩ 9ኛ የባለድርሻ አካላት የሴክተር ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። የንግድና ቀጣናዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል ሊቋቋም ነው Mikias Ayele Jul 8, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና ቦይንግ ኩባንያ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል በጋራ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ የሚገኘውን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማጠናከር እና በኤሮስፔስ ምህንድስና ትምህርት ውስጥ…