Fana: At a Speed of Life!

በባሕር በር ጉዳይ ሁሉም በጋራ ሊቆም ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር በር ጉዳይ ሁሉም በጋራ ሊቆም ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች በሰጡት…

የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ስራዎች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ባለፉት ዓመታት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ስራዎች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ የዘንድሮውን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ…

 ጉምሩክ ኮሚሽን ከመደኛ ስራው በተጨማሪ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል – ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተቋሙ ከመደበኛ ስራው በተጨማሪ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል አሉ። የኮሚሽኑ ጅግጅጋ ቅርንጫፍ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ያስገነባውን የሼህ አሊ ጉሬ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው እለት…

በምርምር በተገኘ ዝርያ የቡና ምርታማነትን በሄክታር 28 ኩንታል አድርሰናል – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርምር በተገኘ ዝርያ የቡና ምርታማነትን በሄክታር 28 ኩንታል አድርሰናል አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። በ2017 በጀት ዓመት በቡና ምርት ለመጀመሪያ ጊዜ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ…

የቻይና-ኢትዮጵያ የቡና ኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና-ኢትዮጵያ የቡና ኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ኮንፈረንስ በቻይና ሁናን ግዛት ጁጆ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ኮንፈረንሱ የኢትዮጵያን ቡና በቻይና ይበልጥ ለማስተዋወቅ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ በዚህ ወቅት…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቀን 9 ሰዓት ከ30 ኖቲንግሃም ፎረስት በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ሁለተኛ ላይ የተቀመጠውን ማንቼስተር ሲቲን ያስተናግዳል። ምሽት 12 ሰዓት ላይ ደግሞ የሊጉ መሪ…

በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት አራት የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በምድብ ሶስት የተደለደሉት ናይጄሪያና ቱኒዚያ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ቡድኖቹ…

ኢንስቲትዩቱ የኦሮሚያ ክልልን የስፓሻል መረጃ ትንተና ለመስራት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኦሮሚያ ክልል ፕላንና ልማት ኮሚሸን ጋር የስፓሻል መረጃ ትንተና ለመስራት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ በክልሉ የጤና፣ የትምህርት፣ የቱሪዝም፣ የማዕድን፣ የመንገድ፣ የግብርና፣ የመስኖ፣ የውሃ…

ግብጽ ደቡብ አፍሪካን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ ግብጽ ደቡብ አፍሪካን 1 ለ 0 አሸንፋለች። ምሽት 12 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ግብጽ መሐመድ ሳላህ በፍጹም ቅጣት ምት ባስቆጠራት ግብ ሶስት ነጥብ ይዛ…

አንጎላ እና ዚምባቡዌ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ ቀን 9 ሰዓት የተገናኙት አንጎላ እና ዚምባቡዌ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ጄልሰን ዳላ ለአንጎላ እንዲሁም ኖሌጅ ሙሶና ለዚምባቡዌ ግቦቹን…