Fana: At a Speed of Life!

ቻይና እና ህንድ ተቋርጦ የቆየን የአውሮፕላን በረራ ሊጀምሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ህንድ መካከል ለአምስት ዓመት ተቋርጦ የቆየው የአውሮፕላን ቀጥታ በረራ ወደ ተለያዩ መዳረሻ ከተሞች ይጀምራል። ውሳኔው በዓለማችን ብዙ ህዝብ ያላቸው ቻይና እና ህንድ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው እና የኢኮኖሚ ትብብራቸው እያደገ መምጣቱን…

ሺ ጂንፒንግ የደቡባዊ ሀገራት ጥቅማቸውን ለማስከበር በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ታዳጊ የደቡባዊ ሀገራት ዓለም አቀፋዊ ፍትሃዊነትን በማስፈን ጥቅማቸውን ለማስከበር በትብብር እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ ከብራዚሉ አቻቸው ሉላ ዳ ሲልቫ ጋር የሀገራቱን ሁለትዮሽ ግንኙነትና ትብብር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ለኦቶና ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል (ኦቶና ሆስፒታል) ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የአርባ ምንጭ፣ ዲላ እና ጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች…

ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው ሁሉም ባለድርሻዎች በጋራ ሲሰሩ ነው – አቶ መሀመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው የጸጥታ አካላትን ጨምሮ ሁሉም ባለድርሻዎች በጋራ ሲሰሩ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፡፡ ‎የሰላም ሚኒስቴር በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ ችግሮች ወደ ግጭት ሳይሻገሩ ለማስቀረት ያለመ የውይይት መድረክ ከፍተኛ…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በጋራ ተጠቃሚነት መርሕ ላይ የተመሠረተ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በጋራ ተጠቃሚነት መርሕ ላይ የተመሠረተ ነው አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሩ ከቱርክሜኒስታን ፓርላማ ሊቀመንበር (ሜጅሊስ) ዱንያጎዘል ጉልማኖቫ ጋር በባህር በር ትብብር ዙሪያ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ7 ሺህ በላይ መምህራን የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለ7 ሺህ 471 መምህራን የክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት አመራር አቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትልና የመምህራን እና ትምህርት ዘርፍ ኃላፊ ታምራት ይገዙ (ዶ/ር) ለፋና…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ም/ዋና ዳይሬክተር በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ በፈፀሙት ስልጣንን ያለ አግባብ መገልገል ወንጀል ጥፋተኛ ሆነዉ በመገኘታቸዉ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ፡፡ የቅጣት ዉሳኔዉን ያሳለፍዉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ሞስኮ የገቡት የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ዙሪያ ለመምከር ሞስኮ ገብተዋል፡፡ ልዩ መልዕክተኛው በሞስኮ ቩንኮቮ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሩሲያ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ…

ትኩረት የሚሻው የሚዛን ቴፒ ማስተማሪያ ሆስፒታል ደም እጥረት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዛን ቴፒ ማስተማሪያ ሆስፒታል ባጋጠመው የደም እጥረት ምክንያት ለደንበኞች ተገቢውን ህክምና ለመስጠት አልቻልኩም አለ፡፡ ‎‎ሆስፒታሉ ለቤንች ሸኮ እና አጎራባች ዞኖች እንዲሁም ከጋምቤላ ክልል ለሚመጡ ታካሚዎች አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን÷…

ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የጋራ ጥረት ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው የመነገድና በሕገወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ ሊሰሩ ይገባል አለ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ፡፡ ቢሮው በሰው የመነገድ፥ በሕገወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገርና…