Fana: At a Speed of Life!

ለኢንተርፕራይዞች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድርና የማምረቻ ማሳሪያ ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለአምራች ኢንተርፕራይዞች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድር እና የማምረቻ መሳሪያ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮቤል አሕመድ…

በ311 ሚሊየን ብር የተገነባው የሆራአዘብ ከተማና አካባቢ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ311 ሚሊየን ብር የተገነባው የሆራአዘብ ከተማና አካባቢ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና  የውሃና ኢነርጂ…

ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ የሀገሪቱ አካባቢዎች ቀጣይነት እንደሚኖረው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛዎቹ የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ አካባቢዎች ቀጣይነት እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስትቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስትቲዩቱ ከሚያዝያ 13 እስከ 22/2017 ዓ.ም የሚኖረውን…

አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ ልማት እና እድገት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ በተለያዩ የልማት ዘርፎች ላይ የሚያደርገውን አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ እና የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከ2025ቱ የዓለም ባንክ…

አርሰናል ሲያሸነፍ ማንቼስተር ዩናይትድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 33ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ከሜዳው ውጪ ኢፕስዊች ታውንን ሲያሸንፍ ማንቼስተር ዩናይትድ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ አርሰናል ኢፕስዊች ታውንን 4 ለ 0 አሸንፏል፡፡…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሣኤ በዓልን ከኮሪደር ልማት ሰራተኞች አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሣኤ በዓልን ከካዛንቺስ ኮሪደር ልማት ሰራተኞች፣ ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች  ጋር የትንሳዔ በዓልን አክብረዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ሰራተኞችን…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከጤና ባለሙያዎችና ታካሚዎች ጋር የትንሳዔ በዓልን አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመገኘት የጤና አገልግሎት እየሰጡ ካሉ ባለሙያዎች እና ታካሚዎች ጋር የትንሳዔ በዓልን አክብረዋል። ዶ/ር መቅደስ ዳባ÷ ታካሚዎችን በበዓላት ወቅት ማከም ትልቅ ደስታ…

ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ 26ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሠዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፍቅረየሱስ ተክለብርሃን ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሶስት…

የድሬዳዋ አስተዳደር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርቷል። በመርሐ-ግብሩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ባስተላለፉት መልዕክት፥ የመተጋገዝና የመረዳዳት እሴታችን ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።…

ኢባትሎ በጅቡቲ ከሚገኙ መርከበኞች ጋር የትንሳዔ በዓልን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ (ኢባትሎ) በጅቡቲ ወደብ ከሚገኙ መርከበኞች ጋር የትንሳዔ በዓልን አከበረ። ኢትዮጵያዊያኑ ባሕረኞች የኢትዮጵያን የገቢና ወጪ ንግድ ለማሳለጥ በአስቸጋሪ የአየር ጠባይ፣ በረጋውና በሚናወጠው የባሕር ወሽመጥ ለወራት…