Fana: At a Speed of Life!

የመደመር መንግሥት የኢትዮጵያ ብልፅግና ምኞት ብቻ ሳይሆን እንደሚቻል ያሳየ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት የኢትዮጵያ ብልፅግና ምኞት ብቻ ሳይሆን እንደሚቻል ያሳየ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት “የመደመር መንግስት” መጽሐፍ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የመደመርን…

የሕዳሴ ግድብ ስኬትን በሌሎች የልማት ስራዎች ለመድገም እንረባረባለን – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ሕዝቡን በማስተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የተገኘውን ስኬት በሌሎች የሰላምና የልማት ስራዎች ላይ ለመድገም እንረባረባለን አሉ። "በኅብረት ችለናል" በሚል መሪ ሀሳብ የሕዳሴ…

በአፍሪካ ግዙፉ የአሊኮ ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የናይጀሪያዊው ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ በ60 ቀናት ውስጥ 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ሊትር ነዳጅ ለገበያ አቅርቧል፡፡ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካው ስራ የጀመረበት አንደኛ ዓመት አከባበር ላይ ባለሀብቱ አሊኮ ዳንጎቴ÷ ፋብሪካው ከሰኔ…

ግዮንን የሚሸኙት ሳይሆን አብረው የሚኖሩት የሆነበት የሕዳሴ ግድብ 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግዮንን የሚሸኙት ሳይሆን አብረው የሚኖሩት እንዲሆን ማድረግ ተችሏል አሉ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው፡፡ የጎንደር ከተማ ህዝብ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የተሰማውን ደስታ…

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የዓባይ ወንዝ ውሃ ባለድርሻ እና ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የዓባይ ወንዝ ውሃ ባለድርሻ እና ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ…

 ሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በመጀመሪያ የተወያየው በተሻሻለው የመንግስት ሰራተኞች ረቂቅ አዋጅ ላይ ሲሆን፥ የአዋጁ መሻሻል የመንግስት ተቋማት የተሰጣቸውን…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተስፋፋውን የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት የመከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ አስጀምሯል፡፡ የኢቦላ ቫይረስ ከሦስት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተ ሲሆን÷…

ቶተንሃም ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቶተንሃም ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በዌስትሃም ሜዳ በተደረገ ጨዋታ ፓፔ ሳር፣ ሉካስ ቤርጋቫል እና ሚኪ ቫን ዴ ቬን የቶተንሃምን የድል…

የሕዳሴ ግድብ መመረቅን ተከትሎ ነገ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የዋዜማ ትርዒት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱን አስመልክቶ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ የዋዜማ የማርቺንግ ባንድ የሙዚቃ ትርዒት ተካሂዷል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እንዳስታወቀው÷…

ኒውካስል፣ ቦርንማውዝ እና ፉልሃም ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ኒውካስል፣ ቦርንማውዝ እና ፉልሃም ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ኒውካስል ዎልቭስን 1 ለ 0፣ ቦርንማውዝ ብራይተንን 2 ለ 1 እንዲሁም ፉልሃም ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ…