Fana: At a Speed of Life!

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመደቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማዕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት ኢትዮጵያ የኮፕ 32 አስተናጋጅ ሀገር ሆና መመረጧ ይታወሳል፡፡ ይህን…

በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ በሚንቀሳቀሱ 997 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለ ደረሰኝ በሚንቀሳቀሱ 997 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ፡፡ የቢሮው ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሰውነት አየለ ለፋና ዲጂታል እንደገለፁት÷ የተሽከርካሪዎችን የህግ ተገዥነት…

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 50ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 50ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል፡፡ ከተመሰረተ 50 ዓመታትን ያስቆጠረው ድርጅቱ ለቀጣይ ሁለት ወራት የሚያከናውነውን የወርቅ እዮቤልዩ ክብረ በዓሉን በይፋ አስጀምሯል። የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ስራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አር ኤም አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ዛሬ ጠዋት ከዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ እዝ አዛዥ…

ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ያላት ተደማጭነትና ተጽዕኖ የተረጋገጠበት የቡድን 20 ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናው ብሎም በአፍሪካ ያላት ተደማጭነት እና ተፅዕኖ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ እንድትሳተፍ አስችሏታል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት አገልግሎት አሰጣጡን አቀላጥፏል – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት በክልሉ የአገልግሎት አሰጣጥን አቀላጥፏል አሉ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የጅማ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን…

የእሳተ ገሞራ ፍንዳታው በንቁ ቅልጥ አለቶች መብላላት የተከሰተ ነው – አታላይ አየለ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የተከሰተው የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በንቁ ቅልጥ አለቶች መብላላት ምክንያት የተፈጠረ ነው አሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስና አስትሮኖሚ ተቋም የሴስሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አታላይ አየለ (ፕ/ር)፡፡ በአፋር…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አንጎላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረቶች የጋራ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አንጎላ ገብተዋል። ጉባኤው በአንጎላ ዋና ከተማ ሉዋንዳ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት አባል…

በአካታችነት ኢትዮጵያዊ ማንነትን መገንባት ያስፈልጋል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአካታችነት፣ በአቃፊነትና በአሳታፊነት አውድ ኢትዮጵያዊ ማንነትን መገንባት ያስፈልጋል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት…

 በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስጠብቁ ውይይቶች ተደርገዋል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ አፍሪካ ከተካሄደው በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስጠብቁ የሁለትዮሽ ውይይቶች ተደርገዋል አሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ ጉባኤውን አስመልከተው በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት÷…