የአዲስ አበባ ከተማ የልማት ስኬቶች ለትውልድ የሚተላለፉ ናቸው – የአፋህድ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ የልማት ስኬቶች የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ለትውልድ የሚተላለፉ ናቸው አሉ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራር አባላት፡፡
የአፋሕድ ከፍተኛ አመራር አባላት በመዲናዋ የዓድዋ ድል መታሰቢያን፣ የኮሪደር…