Fana: At a Speed of Life!

ቡድኑ የትግራይን ሕዝብ ጥቅም ያስቀደመበት አንድም ጊዜ የለም – አታክልቲ ኃ/ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው ህወሓት የሕዝብን ጥቅም ያስቀደመበት አንድም ጊዜ የለም አሉ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የቀድሞ የመቀሌ ከተማ ከንቲባ አታክልቲ ኃ/ሥላሴ፡፡ አቶ አታክልቲ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ቡድኑን የሚመሩት ግለሰቦች ለኢትዮጵያም…

የዓለም ዋንጫው የምድብ 2ኛ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የምድብ 2ኛ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ በምድብ አራት የምትገኘው አዘጋጇ ሀገር አሜሪካ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከአውስትራሊያ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019 ረቂቅ በጀት 502 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ሆኖ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የከተማዋን የ2019 ረቂቅ በጀት ጨምሮ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ካቢኔው በዛሬው የ5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች…

ምርጫ ቦርድ ያፀደቃቸውን 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎች መካከል 121 ተጨማሪ የምርጫ ውጤቶች ፀድቀዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። በዚህም ቦርዱ 34 የሕዝብ ተወካዮች እና 87 የክልል ምክር ቤት ውጤቶችን በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል፡፡…

እስራኤል እና ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ የተኩስ ልውውጥ ማድረጋቸው ከተገለጸ በኋላ ነው፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ዛሬ ከሰዓት በኋላ…

የኢራን የዓለም ዋንጫ ብሔራዊ ቡድን ሜክሲኮ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ በጥምር በሚያስተናግዱት የ2026 ዓለም ዋንጫ የሚሳተፈው የኢራን ብሔራዊ ቡድን ሜክሲኮ ገብቷል። ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ሜክሲኮ ያቀናው ከአሜሪካ ቪዛ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ውዝግብ ውስጥ በመግባቱ ነው። ብሔራዊ ቡድኑ…

ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ የብዝሃ ዘርፍ አማራጮች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል። ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች። የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት…

ለትውልድ የሚሻገሩ መሰረተ ልማቶች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገረ መንግሥት ግንባታ በመሠረተ ልማት፣ በተቋማት፣ በሰው ኃይል ልማት እና በኢኮኖሚ አቅም ግንባታ ላይ የሚደረግ የተቀናጀ ሥራ ነው። ኢትዮጵያ በታሪኳ የተለያዩ ፈተናዎችን ተሻግራ ዛሬ ወደ እድገትና ዘላቂ ልማት የሚያመራ ጉዞ ላይ ትገኛለች።…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው – ፌዴሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ፌዴሬሽን ግንቦት 24 ቀን 2018 ለተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የክልሉ ሴቶች ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው አለ። ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤ በክልሉ የተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊና…

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ስኬት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛ ዴሞክራሲን ከልማትና ከሰላም ጋር በማጣመር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና የማረጋገጥ ስኬት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ። ላለፉት ሁለት ቀናት በሶማሌ ክልል ሸቤሌ ሪዞርት ከብልጽግና ፓርቲ…