Fana: At a Speed of Life!

ባንግላዲሽ የመንግስት ሰራተኞቿ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ ሰጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንግላዲሽ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የመንግስት ሰራተኞች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ አስተላልፋለች፡፡ የሀገሪቱ የህዝብ አስተዳደር ሚኒስቴር በባንግላዲሽ የነዳጅ እጥረትን…

ከአይናፋርነትን የተላቀቀው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ብሔራዊ ጥቅምን መሰረት በማድረግ የባህር በር ጥያቄን አጀንዳ አድርጓል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና አንድነትን ከማስከበር፣ የኢኮኖሚ ልማትን…

የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ107 ሺህ ዶላር ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሰራዊት የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የ107 ሺህ ዶላር ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡ በመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢስቲትዩት እና በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም…

የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት የሚከሰተውን የጎርፍ አደጋ የሚያሰቀር ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት በአፋር ክልል የተለያዩ ወረዳዎች የሚከሰተውን ድርቅ እና የጎርፍ አደጋ የሚያስቀር ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተንዳሆ መስኖ ልማት ማጠናቀቂያ እና…

እስከ 60 ሺህ ሄክታር መሬት የማልማት አቅም ያለው የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የተንዳሆ መስኖ መሠረተ ልማት እስከ 60 ሺህ ሄክታር መሬት የማልማት አቅም አለው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተንዳሆ መስኖ ልማት ማጠናቀቂያ እና መልሶ ግንባታ…

 የኢትዮጵያ የመስኖ ሽፋን ወደ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር አድጓል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመስኖ ሽፋን ወደ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር አድጓል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ የተገነባው ተንዳሆ የመስኖ ልማት ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተመርቋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራተጂን ለማሳካት የኒውክሌር ኃይል ሚና …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራተጂን ለማሳካት የኒውክሌር ኃይል የማይተካ ሚና አለው አሉ። የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም…

ከ28 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ28 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ። ከየካቲት 28 ቀን ጀምሮ የመራጮች ምዝገባ በዲጅታል እና በማኑዋል አማራጭ እየተከናወነ ይገኛል። የመራጮች ምዝገባ ሂደትን…

ለቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበር የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ማህበርን ከገጠመው የመፍረስ አደጋ ለመታደግ የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ድጋፉ የተደረገው የተለያዩ…

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ማኒፌስቶውን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የምርጫ መወዳደሪያ ማኒፌስቶውን በዛሬው ዕለት አስተዋውቋል። ማኒፌስቶው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቢመረጥ የሚሰራባቸው የተለያዩ ጉዳዮችን የያዘ ሲሆን፤ ቢመረጥ የሚሰራባቸው ፖለቲካዊ፣…