Fana: At a Speed of Life!

በሆርሙዝ ሰርጥ እየተደረገ ባለው ክልከላ ወደ ኢራን የሚጓዙ 38 መርከቦች አቅጣጫ ቀየሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ እያደረገች ባለው ክልከላ ምክንያት ወደ ኢራን ሊያልፉ የነበሩ 38 መርከቦች አቅጣጫ ቀይረዋል። የአሜሪካ የመካከለኛው ምስራቅ ዕዝ (ሴንትኮም) በሆርሙዝ የባህር ዳርቻ አካባቢ እያካሄደ ባለው ወታደራዊ ዘመቻ 38 መርከቦች…

በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲ ሳውዝሃምፕንን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲ ሳውዝሃምፕንን 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሷል። ምሽት 1 ሰዓት ከ20 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ ሳውዝሃምፕተን ፊን አዛዝ ባስቆተራት ግብ መምራት ቢችልም፤ ጀርሚ ዶኩ እና ኒኮ ጎንዛሌዝ ባስቆጠሯቸው ግቦች…

ሊቨርፑል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው አንፊልድ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ሊቨርፑል 3 ለ 1 አሸንፏል። ቀን 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ አይሳክ፣ ሮበርትሰን እና ቨርትዝ ባስቆጠሯቸው ግቦች ነጥቡን 58 በማድረስ…

በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተመረቁት የኢነርጂ ፋብሪካዎች …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢነርጂ ዘርፉ ተደማሪ አቅም የሚሆኑ ፋብሪካዎችን በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መርቀው ከፍተዋል፡፡ በዛሬው እለት ከተመረቁት ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ሁለተኛው ምዕራፍ ነው፡፡ ኩባንያው…

 ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ማመንጫዎች ላይ ከፍተኛ ሥራ እየሠራች ነው። ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በማስፋፋት ከ95 በመቶ በላይ ንፁህ ኃይል የማመንጨት ተግባር እየከወነች ትገኛለች። ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር…

ኢራን በጦርነቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የበረራ አገልግሎት አስጀመረች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር በገባችበት ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የበረራ አገልግሎት አስጀምራለች፡፡ በዛሬው ዕለትም በቴህራን የሚገኘው ኢማም ኾሚኒ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከሁለት ወራት በኋላ የመጀመሪያውን በረራ ወደ…

ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት አሸኛኘት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት አሸኛኘት አድርገዋል። ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ትናንት አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወሳል። ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸውም…

የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ድረስ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 የትምህርት ዘመን የሚካሄዱ ፈተናዎች የሚሰጡባቸውን ቀናት ይፋ አደረገ። በዚህም መሰረት የሪሚዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ 20፣ የቅደመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)የደቡብ ሱዳኑን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲት በብሔራዊ ቤተመንግሥት ተቀብለዋል። የመሪዎቹ ግንኙነት ፕሬዝደንት ሳልቫ ኬር በኢትዮጵያ የሚያደርጉት የሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት አካል ነው። የመሪዎቹ…