የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፉ ማሻሻያ ለፋይናንስ ተደራሽነትና ቅልጥፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው – የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን
የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፉ ማሻሻያ ለፋይናንስ ተደራሽነትና ቅልጥፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አሉ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ባልቻ ሬባ (ኢ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የፋይናንስ ዘርፍ ተቋማትን…