በሆርሙዝ ሰርጥ እየተደረገ ባለው ክልከላ ወደ ኢራን የሚጓዙ 38 መርከቦች አቅጣጫ ቀየሩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሆርሙዝ ሰርጥ እያደረገች ባለው ክልከላ ምክንያት ወደ ኢራን ሊያልፉ የነበሩ 38 መርከቦች አቅጣጫ ቀይረዋል።
የአሜሪካ የመካከለኛው ምስራቅ ዕዝ (ሴንትኮም) በሆርሙዝ የባህር ዳርቻ አካባቢ እያካሄደ ባለው ወታደራዊ ዘመቻ 38 መርከቦች…