Fana: At a Speed of Life!

የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የከተማዋን ውበት አንድ ርምጃ ከፍ የሚያደርግ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የከተማዋን ውበትና የቱሪዝም አቅም አንድ ርምጃ ከፍ የሚያደርግ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት ሪዞርቱን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ኢትዮጵያ…

የበይነመረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበይነመረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብሔራዊ ጥቅም መከበር አዎንታዊ ሚና ሊጫወቱ ይገባል አለ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን፡፡ ባለሥልጣኑ “የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም” በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው…

በኦሮሚያ ክልል በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ከፍተኛ ስኬት እየተመዘገበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተተገበረ የሚገኘው የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ፕሮጀክት አምራቾችን በዘመናዊ አደረጃጀት በመደገፍ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ቶሌራ ደበላ እንዳሉት÷ ፕሮጀክቱ…

በመሶብ የአንድ ማዕክል አገልግሎት ከ3 ሺህ በላይ አገልግሎቶች እየተሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፌዴራል እና በክልል ስራ በጀመሩ 37 መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶች ከ3 ሺህ በላይ አገልግሎቶች ተለይተው ለዜጎች እየተሰጡ ነው አሉ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር)፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት…

የባህር በር – ትልቁ ሀገራዊ የቤት ስራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለብዙ የዓለም ሀገራት የባህር ውሃ በቀላሉ የሚገኝ የተፈጥሮ ስጦታ ቢሆንም፣ ለኢትዮጵያ ግን በየዓመቱ ቢሊየን ዶላሮችን እንድታወጣ የሚያስገድዳት ምክንያቷ ሆኗል። ኢትዮጵያ ሙሉ በሙሉ ወደብ አልባ ከሆነችበት ጊዜ አንስቶ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ…

የአርባ ምንጭ ኩሪፍቱ ሪዞርት የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን አስተዋጽኦ የሚያሳይ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ የተገነባው ኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ በ52 ሺህ ካሬ…

ትዝታ እና አዲስ መልክ በቀበና ሲገለጥ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወንዞች የሰው ልጅ ታሪክ ሕያው ቤተ-መዘክር ናቸው። የሚፈሱት በመሬት በሸለቆዎች እና በደልዳላ መሬት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዳርቻዎቻቸው በሚኖሩ ሰዎች የጋራ የትዝታ መስክ ጭምር ነው። በዓለማችን ታላላቅ ከተሞች ወንዞች ሁልጊዜም የስልጣኔ መገኛ፣…

የኢኮኖሚ አስተዋጽኦው እያደገ የመጣው የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በስራ ዕድል ፈጠራ እና ተኪ ምርት ዘርፎች ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅ እያበረከተ ይገኛል፡፡ ዘርፉ ከግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው…

የኢትዮጵያውያንን ክብር ያስቀደመው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት መሰረት የሆነው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነት እና ክብራቸውን ያስጠበቀ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል፡፡ ከለውጡ በፊት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ በመሆኑ በውጪ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግንቦትና ሰኔ ወራት በተለያዩ ዘርፎች ያከናወኗቸው ተግባራት፡-

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል። ‎‎ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ…