Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገችው በሚገኘው 2ኛው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቅርባለች፡፡ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሲዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ በስዊዘርላንድ ዳቮስ…

‘ሲቢኢ ኮኔክት’ የተሰኘ የውጭ ሀገር ገንዘብ መላኪያና መቀበያ መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 'ሲቢኢ ኮኔክት' የተሰኘ የውጭ ሀገር ገንዘብ መላኪያና መቀበያ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል፡፡ ባንኩ ከስታር ፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽንስ ሀገር በቀል የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት ያስጀመረው ዲጂታል ዋሌት የውጪ…

ሚድሮክ በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አሻራውን እያሳረፈ ነው – አቶ ጀማል አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አህመድ ኩባንያው በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አሻራውን እያሳረፈ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቤንች ሸኮ ዞን የሚገኘውን ደንቢ…

የጥምቀት በዓል አከባበር የመዲናችን የቱሪስት መስህብ ሆኖ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል አከባበር የመዲናችን የቱሪስት መስህብ ሆኖ ይቀጥላል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የጥምቀት በዓል በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ሀይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ከንቲባ አዳነች…

ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮን መሆኗን ተከትሎ የዛሬው ዕለት ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አወጀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮን መሆኗን ተከትሎ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ የዛሬው ዕለት ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አውጀዋል፡፡ ሴኔጋል በሞሮኮ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇን ሀገር ሞሮኮ በማሸነፍ በትናንትናው…

 ታፍራና ተከብራ የምትጸና ኢትዮጵያን ለመገንባት አንድነታችንን ማጠናከር ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ታፍራና ተከብራ የምትጸና ኢትዮጵያን ለመገንባት አንድነታችንን ይበልጥ ማጠናከር አስፈላጊ ነው አሉ። የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ በፋሲለደስ ባሕረ ጥምቀት በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በአከባባር ሥነ ሥርዓቱ ላይ…

የገበታ ቱሪዝም…

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ በመሰረታዊነት እየቀየሩ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያ ከአንድ ድንጋይ ከተጠረቡ የላሊበላ ውቅር አብያተ…

በባህር ዳር የኤሌክትሪክ የከተማ አውቶብሶች በይፋ ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ የከተማ አውቶብሶች በባህር ዳር ከተማ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡ የነዳጅ ወጪና የውጭ ምንዛሪን ለማስቀረት እንዲሁም የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ መንግሥት በያዘው እቅድ መሠረት በተለያዩ ከተሞች የኤሌክትሪክ…

የጥምቀት በዓል መንፈሳዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊከበር ይገባል – ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጥምቀት በዓል መንፈሳዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊከበር ይገባል አሉ፡፡…

በመዲናዋ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች ቢሮ ለፋና ዲጂታል እንዳስታወቀው÷ በትናንትናው ዕለት…