Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያየ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በቀዳሚነት የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስተዳደር ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ረቂቅ…

ከአካባቢ ጥበቃ ወደ ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ብልጽግና …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የአየር ንብረት ለውጥን ጫና ለመቋቋም እና ዘላቂ አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት በዓለም አቀፍ ደረጃ አርአያ የሚሆኑ ተጨባጭ ርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ትገኛለች። የሀገሪቱ የልማት አቅጣጫ የተፈጥሮ ሀብትን ከመጠበቅ አልፎ…

ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ጥያቄ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፃፉት ደብዳቤ ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ ሀገራት መካከል ቀጥተኛ ውይይት ማድረግ ሲቻል…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር መሰረት የሚጥል ነው – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር መሰረት የሚጥል ነው አለ፡፡ የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሱዌሳ ዋንዳራ ካዙቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢጋድ ያደረገውን የታዛቢነት ሚና…

ኢራን በኩዌት እና ባህሬን ላይ የድሮን ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር እያደረገች የምትገኘው ኢራን በኩዌት አውሮፕላን ማረፊያ እና ባህሬን በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የድሮን ጥቃት ፈፅማለች፡፡ ኢራን በኩዌት ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው – ተፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው አሉ፡፡ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ህብረት ፓርቲ እና የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን)…

በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሙሽራ ሰላሙ ዳንኤል እንደገለጸው፤ የሰርጋቸው ዕለትና የምርጫው ቀን በመገጣጠሙ አጋጣሚውን ተጠቅመው ድምጽ ሰጥተዋል።…

የምርጫ ሒደቱ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ነው – የኦነግ ታዛቢ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ ያለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ነው አሉ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ተዘዋዋሪ ታዛቢ። በምዕራብ ሸዋ ዞን የኦነግ ተዘዋዋሪ ታዛቢ ሚልኬሳ ህርኮ እንዳሉት÷ ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ምርጫ…

እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት ያልተገባ የሰብዓዊ መብት አያያዝ አልታየም – ኢሰመኮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት ያልተገባ የሰብዓዊ መብት አያያዝ አልተመለከትሁም አለ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)። በኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ የኮሚሽኑ ቡድን በአርባምንጭና በጅማ ምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ አሰጣጥ…

 ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተከታተሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን እየተከታተሉ ነው። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ ማሲንጋም ከቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን…