Fana: At a Speed of Life!

“ግፋ” በኤርትራ፤ አፈሳ በትግራይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራን ወጣቶች ለዘመናት ሲያሰቃይ የኖረው የ"ሳዋ" ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እና የ"ግፋ" (አፈሳ) መራር እውነት፣ ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ ምድር ዳግም ሲተገበር ማየት የታሪክ አሳዛኝ ክስተት ነዉ። ትናንት የኤርትራ እናቶች በየመንገዱ እና…

በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት በፈጠረው መነቃቃት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር በፈጠረው መነቃቃት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

በኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ዱባይ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ እና ደስታ ተገኝ የተባሉ አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።…

ነገ በአዲስ አበባ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግሥትና…

 የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ለሚከሰቱ አደጋዎች ምላሽ የመስጠት አቅሙን እያጠናከረ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ አባላት ማጠቃለያ ጉባኤ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ መሀመድ ጁንዲ÷ ቡሳ ጎኖፋ በቀበሌ፣ ወረዳ እና ዞን አሰራሩን በማቀናጀት በክልሉ ለሚከሰቱ አደጋዎች የሚሰጠውን ምላሽ…

ምክክሩ ለሌሎችም ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው – አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ለሌሎችም የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው አሉ በአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ…

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ቀጣይነት ያለውን የኢትዮጵያ የሪፎርም እንቅስቃሴና የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ለማኔጂንግ ዳይሬክተሯ…

በመዲናዋ የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ አፈጻጸም 75 በመቶ ደርሷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ አፈፃፀም 75 በመቶ ደርሷል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን በኤ አይ…

የካፒታል ገበያ ለሀገር ኢኮኖሚ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት መንደር ካለ አነስተኛ ጉልትና ሸቀጣሸቀጥ ሱቅ ጀምሮ እስከ ትላልቅ ሱፐር-ማርኬቶችና የንግድ ማዕከላት ከዚያም ሲያልፍ ዓለም አቀፍ የንግድ ልውውጦች የሚካሄድባቸው መድረኮች በጠቅላላ ገበያ በመባል ይታወቃሉ፡፡ በእነዚህ ገበያዎች ሻጮች…

ሰራዊቱ ሀገሩን በብቃት ከመጠበቅ ጎን ለጎን ችግኝ የመትከል የቆየ ባህል አለው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሀገሩን በብቃት ከመጠበቅ ጎን ለጎን ችግኞችን የመትከል የቆየ ባህል አለው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የዘንድሮው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…