Fana: At a Speed of Life!

በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው – የአማራ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ሀገር ማሸነፍ አለባቸው አለ የአማራ ክልል ተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ…

አፍሪካ የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ለ2030 እና አጀንዳ 2063 ግቦች የሚያስፈልጋትን የልማት ፋይናንስ ለማግኘት የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል ውሳኔ አሳልፋለች፡፡ የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስ በአፍሪካ…

ወደ ልዩ አጋርነት ያደገው የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ወዳጅነት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ129 ዓመት የዲፕሎማሲ ግንኙነት ታሪክ ያላቸው ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ሁሉን አቀፍ አጋርነት እና ትብብራቸው ወደ ልዩ አጋርነት አድጓል፡፡ የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ወዳጅነት ትብብር ከለውጡ ወዲህ በጉብኝት ልውውጦች እና የሁለትዮሽ ውይይቶች…

ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለአፍሪካ የ23 ቢሊየን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአፍሪካ ሀገራት ተግባራዊ የሚሆን የ23 ቢሊዮን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በተሳተፉበት እና በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የፈረንሳይ…

ደቡብ ኮሪያ በሆርሙዝ ሰርጥ በመርከቧ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ እመልሳለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከሳምንታት በፊት በሆርሙዝ ሰርጥ ውስጥ በጭነት መርከቧ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ እመልሳለሁ ስትል ዛተች፡፡ የደቡብ ኮሪያ መንግሥት በመርከቧ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል፡፡ ናሙ የተሰኘችዋ መርከብ ምንም አይነት ህግ…

አርሰናል ዌስትሃም ዩናይትድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ዌስትሃም ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 በተደረገ ጨዋታ የአርሰናል ግብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም አርሰናል…

ለሀላባ ከተማ ተጫዋቾች ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አሸናፊ ለሆነው የሀላባ ከተማ ተጫዋቾች የገንዘብ እና የቤት መስሪያ ቦታ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የ2018 የኢትዮጵያ ከፍተኛ አጠቃላይ የዋንጫ አሸናፊ የሆነው ሀላባ ከተማ ክለብ ወደ ሀላባ ከተማ…

የሀገር ፍቅርን ከእናታቸው የተማሩት ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይናን ለ13 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት የመሩት ሺ ጂንፒንግ አሁን ለደረሱበት ተፅዕኖ ፈጣሪነት እና የመሪነት ደረጃ እናታቸው ቺ ዢን መሰረት እንደሆኑላቸው ይነገራል፡፡ በዓለም ላይ ያሉ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች እና መሪዎች አሁን ላይ ለደረሱበት…

 መንግሥት በጤና ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በጤና ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን ኦሲስ አጠቃላይ ሆስፒታል…

የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እየተስፋፉ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በወላይታ ዞን ሆቢቻ ወረዳ የተገነባውን የብዝሃ ቀበሌ ንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት መርቀው…