Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በግንቦትና ሰኔ ወራት በተለያዩ ዘርፎች ያከናወኗቸው ተግባራት፡-

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል። ‎‎ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ…

ኢትዮጵያ፣ ከተረጂነት ወደ ሉዓላዊነት…

የኢትዮጵያ ከተረጂነት ወጥቶ ወደ ወጪ ምርት ላኪነት መሸጋገር የታሪካዊ ጉዞ እና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት አዲስ ምዕራፍ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለበርካታ አስርት ዓመታት በዓለም አቀፍ መድረክ ከምግብ ዋስትና እጥረት እና ከዕርዳታ ጥገኝነት ጋር ስሟ ተያይዞ ቆይቷል። ይሁን እንጂ በመደመር እሳቤ ከቅርብ…

ፓራጓይ በዓለም ዋንጫ ጀርመንን ያሸነፈችበትን ቀን ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ የመድረኩን ባለክብር ጀርመን ሳትጠበቅ በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡ ደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ትናንት ምሽት ጀርመንን በመለያ ምት 4 ለ 3 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፏ ይታወቃል፡፡…

የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ…

ከአስከፊው የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 1ሺህ 450 መድረሱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ አስከፊ አደጋ በተዓምር የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ ሆነዋል፡፡…

በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳልቆርጥ ለዓላማዬ መትጋቴ ውጤታማ አድርጎኛል – በህክምና የማዕረግ ተመራቂዋ ዶ/ር ነቢላ ሺፋ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ 3 ነጥብ 9 ወጤት በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ዶ/ር ነቢላ ሺፋ በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳትቆርጥ በጽናት ለዓላማዋ መትጋቷ ውጤታማ እንዳደረጋት ተናግራለች፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን…

ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ለመፍጠር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል መፍጠር እንዲችሉ እየተሰራ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ ወሎ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ፣ በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና በልዕለ ህክምና ካምፓስ የተገነቡ ተግባር ተኮር…

የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመን ይገባል – እናትዓለም መለስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመንና ዘመናዊ ዳታ መጠቀም ይገባል አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለስ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የፌዴራል ተቋማት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ…

የኮሪደር ልማቱ የጀጎል ቅርስን ከአደጋ በመታደግ ለጎብኚዎች ምቹ አድርጓል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስን ከአደጋ በመታደግ ለነዋሪዎችና ለጎብኚዎች ምቹ አድርጓል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በ4ኛው ዙር የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ መልሶ ማልማት የተከናወኑ ከ9 ኪ.ሜ…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 37 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛና በሦስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 37 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትርና መሐመድ እድሪስ ባስተላለፉት…