Fana: At a Speed of Life!

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ቀጣይነት ያለውን የኢትዮጵያ የሪፎርም እንቅስቃሴና የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ለማኔጂንግ ዳይሬክተሯ…

በመዲናዋ የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ አፈጻጸም 75 በመቶ ደርሷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ አፈፃፀም 75 በመቶ ደርሷል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን በኤ አይ…

የካፒታል ገበያ ለሀገር ኢኮኖሚ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት መንደር ካለ አነስተኛ ጉልትና ሸቀጣሸቀጥ ሱቅ ጀምሮ እስከ ትላልቅ ሱፐር-ማርኬቶችና የንግድ ማዕከላት ከዚያም ሲያልፍ ዓለም አቀፍ የንግድ ልውውጦች የሚካሄድባቸው መድረኮች በጠቅላላ ገበያ በመባል ይታወቃሉ፡፡ በእነዚህ ገበያዎች ሻጮች…

ሰራዊቱ ሀገሩን በብቃት ከመጠበቅ ጎን ለጎን ችግኝ የመትከል የቆየ ባህል አለው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሀገሩን በብቃት ከመጠበቅ ጎን ለጎን ችግኞችን የመትከል የቆየ ባህል አለው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የዘንድሮው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

ህይወትን ያቀለለው ዲጂታል ኢትዮጵያ

የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ እና ተከታታይ የቴክኖሎጂ ማሻሻያዎች የኢትዮጵያውያንን የዕለት ተዕለት ኑሮ በከፍተኛ ደረጃ እየቀየሩት ይገኛሉ። ቀደም ሲል ለቀናት ይሰለፍባቸው እና በርካታ እንግልት ይደርስባቸው የነበሩ ህዝባዊ እና ንግድ ነክ አገልግሎቶች ዛሬ በሞባይል ስልክ እና በኢንተርኔት…

በመደማመጥ፣ በመከባበር እንመካካር!

የሰው ልጅ በተፈጥሮው መደመጥን ይሻል። ሰው ሲደመጥ የሚፈጠርበት ደስታ በሀገር ደረጃ ደግሞ ትርጉሙ የላቀ ነው። የሚደማመጡ ዜጎች ሀገራቸውን እፎይ ያሰኛሉ። በአንጻሩ የመደማመጥ ባሕል ከተሸረሸረ ጭቅጭቅ ይነግሳል። ሀገራዊ ምክክር ልብ ለልብ የመደማመጥ ተግባር ነው። የተለያዩ አመለካከቶች በአንድ…

ኮሚሽኑ ለቃለ ጉባኤ ያዦች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለቃለ ጉባኤ ያዦች ሥልጠና እየተሰጠ ነው። በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ወቅት የቃለ ጉባኤ ያዦች ሚና ወሳኝ ነው ያለው ኮሚሽኑ፤ ቃለ ጉባኤ ያዦች የምክክር ነጥቦችን፣ አስተያየቶችን እና ምክረሀሳቦችን የመመዝገብ ሚና…

 ችግሮችን በምክክር የመፍታት ጥበብ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክር ያልታዩ ሀሳቦች የሚታዩበት፣ ሀገር ለመገንባት ውይይት የሚደረግበትና የጋራ መፍትሔ የሚቀመጥበት መሳሪያ ነው፡፡ ዛሬ ላይ የትኛውም ኢትዮጵያዊ በዓለም ሕዝብ ፊት በማንነቱ የሚኮራው ቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶቹ ባስቀመጡለት በጎ አሻራ ነው።…

ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታውቋል፡፡ አሰልጣኝ ገብረድህን ሀይሌ በሁለት ዓመት የኮንትራት ውል ነው የኢትዮጵያ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ለመሆን የተስማማው፡፡ ኢትዮጵያ ቡና ለቀድሞው ተጫዋች እና…

ከ18 ሚሊየን በላይ ዜጎች የአማራ ክልል የመስህብ ሥፍራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ18 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ ዜጎች በአማራ ክልል የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ መልካሙ ጸጋዬ እንዳሉት ፥  በክልሉ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን…