የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሰጠን ኃላፊነት በእውነት፣ በትጋት እና በቅንነት በማገልገል ህዝባችንን እንክሳለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የከተማችን ባለሀብቶች ፓርቲያችን…