Fana: At a Speed of Life!

ህይወትን ያቀለለው ዲጂታል ኢትዮጵያ

የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ እና ተከታታይ የቴክኖሎጂ ማሻሻያዎች የኢትዮጵያውያንን የዕለት ተዕለት ኑሮ በከፍተኛ ደረጃ እየቀየሩት ይገኛሉ። ቀደም ሲል ለቀናት ይሰለፍባቸው እና በርካታ እንግልት ይደርስባቸው የነበሩ ህዝባዊ እና ንግድ ነክ አገልግሎቶች ዛሬ በሞባይል ስልክ እና በኢንተርኔት…

በመደማመጥ፣ በመከባበር እንመካካር!

የሰው ልጅ በተፈጥሮው መደመጥን ይሻል። ሰው ሲደመጥ የሚፈጠርበት ደስታ በሀገር ደረጃ ደግሞ ትርጉሙ የላቀ ነው። የሚደማመጡ ዜጎች ሀገራቸውን እፎይ ያሰኛሉ። በአንጻሩ የመደማመጥ ባሕል ከተሸረሸረ ጭቅጭቅ ይነግሳል። ሀገራዊ ምክክር ልብ ለልብ የመደማመጥ ተግባር ነው። የተለያዩ አመለካከቶች በአንድ…

ኮሚሽኑ ለቃለ ጉባኤ ያዦች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለቃለ ጉባኤ ያዦች ሥልጠና እየተሰጠ ነው። በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ወቅት የቃለ ጉባኤ ያዦች ሚና ወሳኝ ነው ያለው ኮሚሽኑ፤ ቃለ ጉባኤ ያዦች የምክክር ነጥቦችን፣ አስተያየቶችን እና ምክረሀሳቦችን የመመዝገብ ሚና…

 ችግሮችን በምክክር የመፍታት ጥበብ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክክር ያልታዩ ሀሳቦች የሚታዩበት፣ ሀገር ለመገንባት ውይይት የሚደረግበትና የጋራ መፍትሔ የሚቀመጥበት መሳሪያ ነው፡፡ ዛሬ ላይ የትኛውም ኢትዮጵያዊ በዓለም ሕዝብ ፊት በማንነቱ የሚኮራው ቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶቹ ባስቀመጡለት በጎ አሻራ ነው።…

ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታውቋል፡፡ አሰልጣኝ ገብረድህን ሀይሌ በሁለት ዓመት የኮንትራት ውል ነው የኢትዮጵያ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ለመሆን የተስማማው፡፡ ኢትዮጵያ ቡና ለቀድሞው ተጫዋች እና…

ከ18 ሚሊየን በላይ ዜጎች የአማራ ክልል የመስህብ ሥፍራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ18 ሚሊየን በላይ የሀገር ውስጥ ዜጎች በአማራ ክልል የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ። የቢሮው ኃላፊ መልካሙ ጸጋዬ እንዳሉት ፥  በክልሉ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን…

 ጠንካራ የባህር ኃይል ለብሔራዊ ጥቅም …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጂኦፖለቲካዊ አቀማመጧ እና በታሪካዊ የባሕር መዳረሻዎቿ የምትታወቅ ሀገር ብትሆንም፣ ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ከባሕር በር መገለሏ ለብሔራዊ ጥቅሟ ትልቅ ፈተና ሆኖ ቆይቷል። ይሁን እንጂ የዘመኑን የዓለም የባሕር ላይ እንቅስቃሴዎች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን የቅደመ ምረቃ በረራ ጀመረ

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የሚያደርገውን የቅደመ ምረቃ በረራ በዛሬው ዕለት ጀምሯል። ‎‎በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ኤርፖርቶች ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጌታነህ አደራ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ 15 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሸቀጦችን ላከች

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ በኩል ኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ምርቶቿን ወደ ውጭ መላክ ጀምራለች አለ። ሚኒስቴሩ 9ኛ የባለድርሻ አካላት የሴክተር ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። የንግድና ቀጣናዊ…

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል ሊቋቋም ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና ቦይንግ ኩባንያ የአቪየሽን ኢኖቬሽን ማዕከል በጋራ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገ የሚገኘውን የአቪዬሽን ዘርፍ ለማጠናከር እና በኤሮስፔስ ምህንድስና ትምህርት ውስጥ…