Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ማዕከሉ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶጃት የኢንዱስትሪ ማዕከል የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም…

ለጥምቀት በዓል እንግዶቿን መቀበል የጀመረችው ጎንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የጥምቀት በዓልን ለማክበር ከተለያዩ አካባቢዎችና ሀገራት እንግዶች መግባት ጀምሯል አለ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው በዓሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ የጥምቀት በዓል…

በዓለም የሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ፍሎሪዳ በተካሄደው 46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። ዛሬ ጠዋት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በተደረገው የአቀባበል ስነ ስርዓት ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት…

የ“ሴራ” በዓል እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲሸጋገር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” ለቀጣይ ትውልድ እንዲሸጋገር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ”…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ሲደርሱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጂቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ሲገቡ በሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ አቀባበል የተደረገላቸው መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ…

የሚወረወሩብንን ድንጋዮች ለግንባታ እንጠቀማቸዋለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ የሚወረወሩብንን ድንጋዮች ለግንባታ እንደሚውል ብሎኬት እንጠቀማቸዋለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በትናንትናው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን በይፋ ባስጀመሩበት…

በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች 100 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች 100 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው አለ። የቢሮው አማካሪ አቶ ሽቤ ክንዴ እንዳሉት፤ የተገኙ ተሞክሮዎችን በማስፋት በዚህ ዓመት በስምንት ዋና ዋና ከተሞች…

የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ’ የሩጫ ውድድር በደብረብርሃን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018’ የሩጫ ውድድር በደብረብርሃን ከተማ ተካሂዷል። ውድድሩ ከዚህ በፊት በአራት የተለያዩ ከተሞች ይደረግ የነበረ ሲሆን በዚህ ዓመት ደብረብርሃን እና…

የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ከማለዳ ጀምሮ በሃላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የብሔረሰቡ ተወላጆች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአዲስ አበባ፣…