ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መጎልበት የበኩላችንን ለማበርከት ተዘጋጅተናል – የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመምረጥ መብታቸውን በመጠቀም ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መጎልበት የበኩላችንን አስተዋጽኦ ለማበርከት ተዘጋጅተናል አሉ የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች።
ኢዜአ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በምርጫ ካርዳቸው ለሀገርና ለሕዝብ ይበጃል ለሚሉት አካል ድምፅ ለመስጠት…