Fana: At a Speed of Life!

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው – ተፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ምቹ የውድድር ስነ ምህዳር የተፈጠረበት ነው አሉ፡፡ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ህብረት ፓርቲ እና የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ወብን)…

በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሙሽራ ሰላሙ ዳንኤል እንደገለጸው፤ የሰርጋቸው ዕለትና የምርጫው ቀን በመገጣጠሙ አጋጣሚውን ተጠቅመው ድምጽ ሰጥተዋል።…

የምርጫ ሒደቱ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ነው – የኦነግ ታዛቢ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ ያለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ነው አሉ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ተዘዋዋሪ ታዛቢ። በምዕራብ ሸዋ ዞን የኦነግ ተዘዋዋሪ ታዛቢ ሚልኬሳ ህርኮ እንዳሉት÷ ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ እየተካሄደ ያለውን ምርጫ…

እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት ያልተገባ የሰብዓዊ መብት አያያዝ አልታየም – ኢሰመኮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት ያልተገባ የሰብዓዊ መብት አያያዝ አልተመለከትሁም አለ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)። በኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ የተመራ የኮሚሽኑ ቡድን በአርባምንጭና በጅማ ምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ አሰጣጥ…

 ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተከታተሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን እየተከታተሉ ነው። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ ማሲንጋም ከቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን…

ምርጫ ሀገር የምናስቀጥልበትና ዴሞክራሲ የምንለማመድበት ነው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ሀገር የምናስቀጥልበት እና የምናጸናበት፣ ዴሞክራሲ የምንለማመድበት ብሎም ለሀገር ዋጋ የሚከፍለው እና የማይከፍለው የሚለይበትም ጭምር ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ። ሙዓዘ…

ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ሕገ መንግሥታዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው ለሚፈልጉት ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን…

የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ህብረት 4 ሺህ 97 የምርጫ ታዛቢዎች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 4 ሺህ 97 ተንቀሳቃሽ እና ተቀማጭ ታዛቢዎችን በሁሉም ክልሎች ለማሰማራት ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ፡፡ ህብረቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባለከው መግለጫ÷ የኢትዮጵያ ሲቪል…

ኡሁሩ ኬንያታ ለኢትዮጵያ ምርጫ ስኬት ከአፍሪካ ዲፕሎማቶች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ካደረጉ የአፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በዋነኝነት ትኩረቱን ያደረገው በኢትዮጵያ ነገ በሚካሄደው…

በሀረሪ ክልል የምርጫ ጣቢያዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል በነገው ዕለት ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መራጮችን ለማስተናገድ የምርጫ ጣቢያዎች ዝግጅት እያደረጉ ነው። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በሀረር ከተማ ባደረገው ቅኝት የምርጫ ጣቢያዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡…