የሀገር ውስጥ ዜና “ግፋ” በኤርትራ፤ አፈሳ በትግራይ Mikias Ayele Jul 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራን ወጣቶች ለዘመናት ሲያሰቃይ የኖረው የ"ሳዋ" ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እና የ"ግፋ" (አፈሳ) መራር እውነት፣ ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ ምድር ዳግም ሲተገበር ማየት የታሪክ አሳዛኝ ክስተት ነዉ። ትናንት የኤርትራ እናቶች በየመንገዱ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት በፈጠረው መነቃቃት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኘ Mikias Ayele Jul 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር በፈጠረው መነቃቃት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ Mikias Ayele Jul 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ዱባይ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ እና ደስታ ተገኝ የተባሉ አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ነገ በአዲስ አበባ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ Mikias Ayele Jul 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግሥትና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ለሚከሰቱ አደጋዎች ምላሽ የመስጠት አቅሙን እያጠናከረ መጥቷል Mikias Ayele Jul 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ አባላት ማጠቃለያ ጉባኤ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ መሀመድ ጁንዲ÷ ቡሳ ጎኖፋ በቀበሌ፣ ወረዳ እና ዞን አሰራሩን በማቀናጀት በክልሉ ለሚከሰቱ አደጋዎች የሚሰጠውን ምላሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክክሩ ለሌሎችም ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው – አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ Mikias Ayele Jul 15, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ለሌሎችም የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው አሉ በአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ቀጣይነት ያለውን የኢትዮጵያ የሪፎርም እንቅስቃሴና የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ለማኔጂንግ ዳይሬክተሯ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የዘንድሮው ክረምት የአረንጓዴ ዐሻራ አፈጻጸም 75 በመቶ ደርሷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ Mikias Ayele Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ አፈፃፀም 75 በመቶ ደርሷል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር በመሆን በኤ አይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የካፒታል ገበያ ለሀገር ኢኮኖሚ … Mikias Ayele Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምንኖርበት መንደር ካለ አነስተኛ ጉልትና ሸቀጣሸቀጥ ሱቅ ጀምሮ እስከ ትላልቅ ሱፐር-ማርኬቶችና የንግድ ማዕከላት ከዚያም ሲያልፍ ዓለም አቀፍ የንግድ ልውውጦች የሚካሄድባቸው መድረኮች በጠቅላላ ገበያ በመባል ይታወቃሉ፡፡ በእነዚህ ገበያዎች ሻጮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰራዊቱ ሀገሩን በብቃት ከመጠበቅ ጎን ለጎን ችግኝ የመትከል የቆየ ባህል አለው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Mikias Ayele Jul 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሀገሩን በብቃት ከመጠበቅ ጎን ለጎን ችግኞችን የመትከል የቆየ ባህል አለው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የዘንድሮው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…