Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ ርቆ የቆየውን የማራቶን ኦሊምፒክ ድል በማስመለሴ ደስ ብሎኛል – አትሌት ታምራት ቶላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ርቆ የቆየውን የማራቶን ኦሊምፒክ ድል በማስመለሴ ደስ ብሎኛል ሲል በኦሊፒኩ በወንዶች ማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ታምራት ቶላ ተናገረ፡፡ አትሌት ታምራት ቶላን ጨምሮ በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የተሳተፈው…

የሕንድ የበጎ ፈቃድ ሕክምና ቡድን ነጻ ቀዶ ሕክምና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንድ የበጎ ፈቃድ ሕክምና ልዑካን ቡድን አባላት ለ10 ቀናት የሚቆየውን የነጻ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ጀምረዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በይፋ ሥራቸውን የጀመሩት ባለሙያዎቹ  ሕክምናውን ለማድረግ  በሮተሪ ክለብ አማካይነት …

የሆላንድና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ማዳበሪያ ማምረት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆላንድ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአፈር ማዳበሪያ ምርት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሃሰን ሙሐመድ ከሆላንድና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሃብቶች ጋር በኢትዮጵያ ባሉ…

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለመታረም ዝግጁ ለሆኑ 122 ነጋዴዎች ይቅርታ መደረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 122 ነጋዴዎች በሰሩት ስህተት ተፀፅተው ለመታረም ዝግጁ በመሆናቸው ይቅርታ እንደተደረገላቸው የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ። ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ÷ ህገ ወጥ የሸቀጦች የዋጋ ጭማሪ እና የማከማቸት ተግባር…

31 ክብረ ወሰኖች የተሻሻሉበት የፓሪሱ ኦሊምፒክ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ አስተናጋጅነት የተካሄደው 33ኛው የፓሪሱ ኦሊምፒክ 31 አዳዲስ ክብረ ወሰኖች ሲመዘገቡበት በርካታ አይረሴ ድራማዊ ክስተቶችንም አስተናግዶ አልፏል፡፡ የደቡብ ኮሪያ አትሌቶች በመድረኩ የሰሜን ኮሪያ ተብለው መጠራታቸው እንዲሁም በደቡብ ሱዳን…

በማክሮ ኢኮኖሚው ማሻሻያ ምክንት ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ለማድረግ የሚያስችል  ነባራዊ ሁኔታ የለም-  የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማክሮ ኢኮኖሚው ማሻሻያ ምክንት ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ ለማድረግ የሚያስችል  ነባራዊ ሁኔታ የለም ሲል  የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷እየተጠናቀቀ ባለው ዓመት በበጋ…

ለሕዝባችን የሚገባውን ደስታና ኩራት አመጣህለት – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕዝባችን የሚገባውን ደስታና ኩራት አመጣህለት ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቷ ኢትዮጵያ በፓሪሱ ኦሎምፒክ በአትሌት ታምራት ቶላ  የመጀመሪያውን ወርቅ በማግኘቷ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)  የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ  በአትሌት ታምራት ቶላ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በፓሪስ 2024…

ኢትዮጵያ በኦሊምፒኩ የመጀመሪያ ወርቋን አገኘች 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ 2024  የኦሊምፒክ ወድድር በማራቶን ኢትዮጵያ በአትሌት ታምራት ቶላ አማካኝነት የመጀመሪያ ወርቋን አግኝታለች፡፡ በፓሪስ ኦሊምፒክ የወንዶች የማራቶች ውድድር የተካሄደ ሲሆን ÷አትሌት ታምራት ቶላ ፣ቀነኒሳ በቀለና ደሬሳ ገለታ ኢትዮጵያን…

እየተካሄደ የሚገኘውን የማራቶን ውድድር ጨምሮ ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት ሶስት ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)እየተካሄደ የሚገኘውን የወንዶች የማራቶን ውድድር ጨምሮ ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት ሶስት ውድድሮች ዛሬ ይካሄዳሉ፡፡ በፓሪስ 2024  የኦሊምፒክ ወድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁት የወንዶች ማራቶን የፍጻሜ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል።…