የህዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር የባህልና ስፖርት ዘርፍ አቅምን መጠቀም ይገባል-ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቦችን የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከር የባህልና ስፖርት ዘርፍ አቅምን መጠቀም ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ፡፡
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ጋር በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ…