Fana: At a Speed of Life!

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 121 በርሜል ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ሲጓጓዝ የነበረ 121 በርሜል ቤንዚን መያዙን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ቤንዚኑ የተያዘው ለፌዴራል ፖሊስ የተሰጠውን ጥቆማ ተከትሎ በተደረገ ክትትል በአዲስ አበባ ዙሪያ ቡራዩ ኬላ ፀረ-ኮንትሮባንድ…

የጋምቤላ ክልል የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች አጀንዳቸውን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ የጋምቤላ ክልል የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች አጀንዳቸውን ለተወካዮቻቸው አስረክበዋል፡፡ በክልሉ ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የሕብረተሰብ ክፍሎች ወኪሎች ውይይት ተጠናቅቋል፡፡ በውይይቱም ከ14 ወረዳዎች የተውጣጡ…

በሀገራዊ ምክክሩ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ሚና ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ሚና ላይ ያተኮረ 2ኛ ዙር ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የኢትይጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባዬ ኦጋቶ (ዶ/ር)÷ ኮሚሽኑ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ…

ሪካርዶ ካላፊዮሪ መድፈኞችን በይፋ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣልያናዊው ተከላካይ ሪካርዶ ካላፊዮሪ በረጅም ጊዜ ኮንትራት ከቦሎኛ አርሰናልን ተቀላቅሏል፡፡ የ22 ዓመቱ ተጫዋች በቦሎኛ የተከላካይ ክፍል ላይ ምርጥ ብቃቱን ካሳየ በኋላ በ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ወደ ጀርመን ያመራው የጣልያን ብሄራዊ ቡድን…

 የአደይ አበባ ስታዲየም በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደይ አበባ ስታዲየም ግንባታ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ተከናውኖ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በአደይ አበባ ስታዲየም በመገኘት የስታዲየሙን አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸምና…

የባርሴሎና የእግር ኳስ ቡድን ልዑክ መቻል የስፖርት ቡድንን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፔኑ ባርሴሎና የእግር ኳስ ቡድን የስፖርት ባለሙያዎች ልዑክ በአዲስ አበባ ተገኝቶ መቻል የስፖርት ቡድንን ጎብኝቷል፡፡ በዚሁ ወቅትም ስለመቻል አመሠራረት ታሪክ፣ አሁናዊ አቋም እና በቀጣይ ዕቅድ ላይ ገለፃ ተደርጎለታል፡፡ የልዑኩ አባላትም…

በሲዳማ ክልል በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና ደራሽ ውኃ የሟቾች ቁጥር 11 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ እና ደራሽ ውኃ የሟቾች ቁጥር 11 መድረሱን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በወንሾ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቁጥር ዘጠኝ መድረሱን እና ሥድስት ሰዎች…

እስራኤል በ9 የሊባኖስ ከተሞች ላይ ከበድ ያለ ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙ ዘጠኝ ከተሞች ላይ ከበድ ያለ ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ፡፡ እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ በሚገኙት ሁዎላ፣ ማርካቢ፣ አይታ አል ሻብ፣ ኪሃም፣ ሻኸን፣ ያሩን፣ ማይስ አል ጀበል፣ ኬፈርኬላ እና ቦር አል ሻማሊ በተባሉ…

የኬንያ ፕሬዚዳንት በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ባስተላለፉት ሐዘን መግለጫ መልዕክት÷…

የኮይሻ ጊቤ 4 የኃይል ማመንጫ ግድብ ትርጉም ያለው እድገት አሳይቷል- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮይሻ ጊቤ 4 የኃይል ማመንጫ ግድብ ከስድስት ወራት በፊት ከነበረው ግምገማችን በኋላ ትርጉም ያለው እድገት አሳይቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ለ14ኛ ጊዜ በፕሮጀክቱ ሥፍራ ተገኝተው የሥራ…