የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ መሐመድ እና ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) በጅግጅጋ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ እና የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) በጅግጅጋ ከተማ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ችግኝ ተከላው የተከናወነው በጅግጅጋ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና ሥራ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የቻይና ፕሬዚዳንት በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ሰሞኑን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ…
የሀገር ውስጥ ዜና እስከ አሁን የ232 ወገኖች ሕይወት አልፏል- ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በጎፋ ዞን በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ እስከ አሁን የ232 ወገኖች ሕይወት ማለፉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ አረጋገጡ፡፡ እንዲሁም 10 ሰዎች በተደረገላቸው ሕክምና መትረፋቸውን እና ከ500 በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ለብልጽግናና ብዝኃነት አደረጃጀት አባላት አዲስ አበባ ገቡ Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ለብልጽግናና ብዝኃነት አደረጃጀት አባላት አዲስ አበባ ገቡ። ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የመከላከያና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ተወካዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል። በውጭ ያሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 51 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 51 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮምቦልቻ አረንጓዴ ዐሻራ የማኖርና የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ተከናወነ Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞች በኮምቦልቻ ከተማ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አካል ችግኝ ተክለዋል፡፡ በተጨማሪም የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እና የትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ላለባቸው ተማሪዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሙክታር (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ ለነበራቸው ስኬታማ ጊዜ የስንብት ሽኝት ተደረገላቸው Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡበ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ዲፓርትመንት ሚኒስትር ዶናልድ ላሞላ በሀገራቸው የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ላገለገሉት ሙክታር ከድር (ዶ/ር) የክብር ስንብት ሽኝት አደረጉላቸው፡፡ በደቡብ አፍሪካ የነበራቸውን የሥራ ጊዜ ያጠናቀቁት…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልሉ መንግሥት የተጎዱ ወገኖችን ለማቋቋም እየሠራሁ ነው አለ Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በመሬት መንሸራተት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለመቋቋም በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ ጥላሁን በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሐምሌ 23 ጀምሮ በሰበታና ዶዶላ ለ20 ሺህ ወገኖች ነጻ የዓይን ሕክምና ይሰጣል Mikias Ayele Jul 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አል ባሳር ኢንተርናሽናል ፋውንዴሽን ከሐምሌ 23 እስከ ነሐሴ 4 ቀን 2016 ዓ.ም በሰበታና ዶዶላ ጤና ጣቢያዎች ለ20 ሺህ ሰዎች ነፃ የዓይን ሕክምና እንደሚሰጥ ተገለፀ። የፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ያሲን ራጆ፣ የሸገር ከተማ ጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ የአዘጋጆች ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ Mikias Ayele Jul 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው አራተኛው የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ የአዘጋጆች ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ ስብሰባው በ2025 በስፔን በሚካሄደው 4ኛው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ ላይ አጀንዳዎችን እና በጉባኤው የሚቀርቡ…