Fana: At a Speed of Life!

አቶ መላኩ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ትብብር ለአምራች ዘርፉ እድገት ወሳኝ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ በጋራ መስራት ለአምራች ዘርፍ እድገት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በአምራች ኢንዱስትሪዎች በሚስተዋሉ ቸግሮች ዙሪያ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አመራሮቹ በክልሉ ልማት፣ ሠላም እና መልካም አሥተዳደር ዙሪያ በትኩረት መምከራቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡

የገበሬ ህብረት ሥራ ማህበር ከ31 ሚሊየን ብር በላይ እንዲመዘበር ያደረጉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በሰንዳፋ ከተማ ባረክ አሌልቱ የተሰኘ የገበሬ ህብረት ሥራ ማህበር ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ እንዲመዘበር አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች እስከ 14 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። ዛሬ በዋለው የችሎት ቀጠሮ የግራ ቀኝ…

ኮሚሽኑ በባሕር ዳር ክላስተር ሲያካሂድ የቆየው የተባባሪ አካላት ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በባሕርዳር ክላስተር ሥር ከሚገኙ ወረዳዎች ለመጡ ተባባሪ አካላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቅቋል፡፡ በስልጠናው ከምስራቅ ጎጃም፣ ከምዕራብ ጎጃም፣ ከሰሜን ጎጃም እና ከአዊ ዞኖች እንዲሁም ከባሕርዳርና ደብረ…

ለ67 ዓመታት በበረራ አስተናጋጅነት ያገለገሉት ቤቲ ናሽ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በአሜሪካ አየር መንገድ ለ67 ዓመታት በበረራ አስተናጋጅነት በማገልገል የክብረ ወሰን ባለቤት የነበሩት ቤቲ ናሽ በ88 ዓመታቸው ህይወታቸው ማለፉ ተገለፀ፡፡ አየር መንገዱ እንዳስታወቀው÷ ቤቲ ናሽ የተባሉት ግለሰቧ በአሜሪካ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ…

የሁቲ አማጺያን ሁለት የፀረ መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ቀይ ባህር ማስወንጨፋቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማጺያን ሁለት የፀረ መርከብ ባለስቲክ ሚሳኤሎችን ወደ ቀይ ባህር ማስወንጨፋቸውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ፡፡ ሚሳኤሎቹ በአሜሪካ መራሹ ጥምር ሀይልም ሆነ በንግድ መርከቦች ላይ…

በዩጂን ዳይመንድ ሊግ ድርቤ ወልተጂ እና ጽጌ ገብረሰላማ  በተለያዩ እርቀቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩጂን ዳይመንድ ሊግ ድርቤ ወልተጂ በ 1 ሺህ 500 እና ጽጌ ገብረሰላማ በ5 ሺህ ሜትር ቀዳሚ በመሆን አሸነፉ። በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች አትሌት ድርቤ ወልተጂ 3 ደቂቃ 53 ሴኮንድ ከ75 ማይክሮ ሴኮንድ በመግባት በቀዳሚነት አጠናቃለች፡፡…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመራቸውን ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት÷ የዘንድሮ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራችንን ለአቅመ ደካሞችና…

 የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ ኢትዮጵያ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩን የመሩት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በክሪ ሲሆኑ፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ…

ሃንሲ ፍሊክ የባርሴሎና አሰልጣኝ ለመሆን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመናዊው አሰልጣኝ ሃንሲ ፍሊክ የባርሴሎና አሰልጣኝ ለመሆን በቃል ደረጃ መስማማታቸው ተገለፀ፡፡ የ59 ዓመቱ አሰልጣኝ ከሰዓታት በፊት የተባረረውን ዣቢ በመተካት ነው የካታሎኖን ክለብ ለመረከብ የተስማሙት፡፡ ፍሊክ በሁለት ዓመት ኮንትራት…