Fana: At a Speed of Life!

ፀጋዎችን በአግባቡ ለመጠቀም ጠንካራ የስራ ባህል ማዳበር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጸጋዎቻችንን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ጠንካራ የስራ ባህል ማዳበር ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ”ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፣ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር” በሚል መሪ ሐሳብ የምክክር…

የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር ዘመቻ በ129 መርከቦች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን በስፋት የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር ዘመቻ ከጥቅምት ወር ጀምሮ 129 መርከቦች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ገለፁ፡፡ የአማጺያኑ መሪ አብዱል ማሊክ አል ሀውቲ÷ ቡድኑ በአካባቢው የሚፈጽመውን ጥቃት እያሰፋ መሆኑን ገልጾ፤ ከዚህ…

ጆሴ ሞሪኒሆ የፌነርባቼ አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆሴ ሞሪኒሆ በሁለት ዓመት ኮንትራት የቱርኩ ፌነርባቼ እግር ኳስ ክለብ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማምተዋል፡፡ አወዛጋቢው አሰልጣኝ ባለፈው ጥር ወር ከሴሪ ኤው ክለብ ሮማ ከተሰናበቱ በኋላ ከስራ ውጭ ሆነው መቆየታቸው የሚታወስ…

በድሬዳዋ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ  ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬደዋ አስተዳደር ‘በጎነት ለህብረ ብሔራዊ  አንድነት’ በሚል መሪ ሀሳብ የ2016 የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ። በማስጀመሪያ ስነ- ስርዓቱ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር÷ በጎ ስራ ሠብአዊነትን በማስቀድም…

ህብረተሰቡ ከመጭበርበር የወንጀል ድርጊት እንዲጠነቀቅ አገልግሎቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ህብረተሰቡ ከመጭበርበር የወንጀል ድርጊት እንዲጠነቀቅ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አሳሰበ፡፡ አገልግሎቱ አንዳንድ ግለሰቦች እና የወንጀል ድርጊት ፈፃሚዎች የተለያየ ገጽታ ያላቸው ወንጀሎች በመፈጸም በህገ-ወጥ መንገድ ገንዘብ ለማግኘት እንቅስቃሴ…

የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ 21ኛውን የሚኒስትሮች ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ በናይሮቢ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን 21ኛ የሚኒስትሮች ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በመድረኩ በድንበር አካባቢ የሚገኙ መሬቶችን በተመለከተ ኢኒሼቲቩ ያፀደቃቸው ስምምነቶችን አፈፃፀም…

ሀብቶችን በአግባቡ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀብቶችን በአግባቡ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ በሀረሪ ክልል "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፣ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ በክልል አቀፍ ደረጃ…

በቴል አቪቭ በኤርትራውያን ስደተኞች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል ቴል አቪቭ በኤርትራውያን ስደተኞች መካከል በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ ግጭቱ በኤርትራ መንግስት ተቃዋሚ እና ደጋፊ በሚል በሁለት ጎራ በተከፈሉ ኤርትራውያን ስደተኞች መካከል የተፈጠረ ሲሆን አንድ ሰው በስለት…

የህብረተሰብ ተወካዮች በአጀንዳ ሃሳቦች ላይ እያደረጉት ያለው ውይይት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛ ቀኑን ያስቆጠረውና የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ እያስተባበረ የሚኘው የምክክር ምዕራፍ ዛሬም ቀጥሏል፡፡ ከትናንት ግንቦት 21 ቀን 2016 ከሰዓት በኋላ ጀምሮ በነበረው መርሃ-ግብር ተሳታፊዎች በየህብረተሰብ…

አትሌት ሱቱሜ አሰፋ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድንን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን በመወከል የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካተች፡፡ አትሌቷ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ግንቦት 8 በፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን በማራቶን የሚወክሉ አትሌቶችን ስም…