Fana: At a Speed of Life!

ቴይለር ስዊፍት ለ4ኛ ጊዜ የግራሚ አዋርድ ሽልማትን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካዊቷ አቀንቃኝ ቴይለር ስዊፍት የ2024 የዓመቱ ምርጥ አልበም ሽልማትን አሸንፋለች፡፡ ቴይለር ስዊፍት የዓመቱ ምርጥ አልበም ሽልማትን ስታሸንፍ ይህ ለ4ኛ ጊዜ ነው። በዚህም ቴይለር ስዊፍት ሶሰት ጊዜ የምርጥ አልበም ሽልማት ያሸነፉትን…

በቦስተን የኒው ባላንስ የቤት ውስጥ ውድድር ጉዳፍ ፀጋይና ለሜቻ ግርማ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦስተን የኒው ባላንስ የዓለም አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ውድድር ጉዳፍ ፀጋይ እና ለሜቻ ግርማ ውድድሩን በበላይነት አጠናቅቀዋል፡፡ በ1 ሺህ 500 ሜትር የተወዳደረችው ጉዳፍ ፀጋይ ርቀቱን በ3 ደቂቃ 58 ሰከንድ ከ11 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማና ሐዋስ ከተማ አሸንፈዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ እና ሐዋስ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ የተካሄደው የሐዋሳ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ በሐይቆቹ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ አሊ ሱሌማን የሐዋሳ ከተማን…

በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ሲያሸንፍ ቼልሲ በሜዳው ተሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ዌስትሃም ዩናይትድን ሲያሸንፍ ቼልሲ በሜዳው በዎልቭስ ተሸንፏል፡፡ ዌስትሃምን የገጠመው ማንቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ራስመስ ሆይለንድ እና አሊሃንድሮ ጋርናቾ (ሁለት) ጎሎችን…

ህዝብ ለናፈቀዉ ሰላም እዉን መሆን የህብረተሰቡ ሚና ከፍተኛ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝብ ለናፈቀዉ ሰላም እዉን መሆን የህብረተሰቡ ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚኮሚቴ አባልና የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ገለጹ። በክልላዊ እና ሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደረገው የውይይት መድረክ የፌደራል እና…

መንግስት በውስጥና በውጭ የተቃጣበትን የተቀናጀ ዘመቻ እየመከተ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በውስጥ እና በውጭ የተቃጣበትን የተቀናጀ ዘመቻ እየመከተ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የቤኒሸንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና…

ብልፅግና ፓርቲ አለመግባባቶች በውይይት እንዲፈቱ እየሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በሀገሪቱ የተፈጠሩ አለመግባባቶች በውይይት እንዲፈቱ እየሰራ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳደር ሺመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሰቆጣ ከተማ…

አሜሪካና እንግሊዝ የሁቲ አማፂያን ይገኙባቸዋል ባሏቸው 36 ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና እንግሊዝ የሁቲ አማጺያን ይገኚባቸዋል ባሏቸው 36 ቦታዎችን ኢላማ አድርገው የተቀናጀ ጥቃት መፈፀማቸውን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታውቋል፡፡ የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ እንደገለፀው÷ ሁለቱ ሀገራት በአየር እና በባህር ላይ ባደረጉት…

53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጥር 21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው 53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ በሻምፒዮናው በካሜሮን በሚካሄደው 23ኛው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና እና በጋና አክራ በሚካሄደው  የመላው…

የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ናይጄሪያ ከአንጎላ እንዲሁም ዲሞክራቲክ ኮንጎ ከጊኒ ይገናኛሉ፡፡ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ በሚደረገው ጨዋታ÷ ናይጄሪያ ከአንጎላ የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 2፡00 ሠዓት ላይ በአቢጃን ፌኪክስ…