Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ የሀውቲ አማጺያን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትታ መጣሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከየመን ሀውቲ አማጺያን የተላኩ ናቸው ያለቻቸውን ሁለት ሰውአልባ አውሮፕላኖችን መትታ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ እንዳስታወቀው÷ የአሜሪካ ባህር ሀይል ከሀውቲ አማጺያን የተላኩ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ ጥሏል።…

በኢትዮጵያና በብሪታኒያመካከል ያለውን የልማት ትብብር በይበልጥ ማሣደግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በብሪታኒያ መካከል ያለውን የልማት ትብብር በይበልጥ ማሣደግ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ አመላከቱ፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳየር ጋር በሀገራቱ የልማት…

የኢትዮጵያን ግብርና ምርቶች የሚያስተዋውቅ መካነ ርዕይ በዶሃ ከተማ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ግብርና ምርቶች የሚያስተዋውቅ መካነ ርዕይ በኳታር ዶሃ ተከፍቷል፡፡ መካነ ርዕዩ በኳታር እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የአትክልት እና ፍራፍሬ አውደ ርዕይ ላይ የተከፈተ ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ…

ቲክ ቶክ 10 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ኢንተርኔት ቴክኖሎጂ ኩባንያ ቤትዳንስ ይዞታ የሆነው ቲክ ቶክ ከዓለም አቀፍ ተጠቃሚዎች 10 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ይህም ከስልክ ጌሞች ውጭ ከዓለም አቀፍ ተጠቃሚዎቹ ከፍተኛ ገንዘብ የሰበሰበ የመጀመያሪው መተግበሪያ…

ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽንና የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ የ2024 የዓለም አቀፍ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ካሊፋ ቢን ጃዚም አል ኩዋሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት ÷ ኳታር ለኢትዮጵያ በኢኮኖሚያዊ ትብብር ተመራጭ አጋር መሆኗን ገልፀዋል፡፡…

ማህበሩ የ7ኛ ሣምንት የዲስፕሊን ውሳኔዎችን ይፋ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አክሲዮን ማህበር በ7ኛ ሣምንት ጨዋታዎች የተላለፉ የዲስፕሊን ውሳኔዎችን ይፋ አድርጓል፡፡ በሣምንቱ መርሐ ግብር በተደረጉ ሠባት ጨዋታዎች ስድስቱ በመሸናነፍ እንዲሁም አንድ ጨዋታ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ 16 ጎሎች በ14…

ኳታር ከኢትዮጵያ ጋር በወታደራዊ ዐቅም ግንባታ ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኳታር እና ኢትዮጵያን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ በወታደራዊ ዐቅም ግንባታ፣ መሠረተ ልማትና ቴክኖሎጂ መስኮች በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳላቸው በኢትዮጵያ የኳታር ወታደራዊ አታሼ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ የኳታር ወታደራዊ አታሼ ብርጋዲየር ጄኔራል…

ሳዑዲ በሃውቲ አማፂያን የተቀበሩ 733 ፈንጂዎችን ማምከኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በተያዘው ወር የመጀመሪያ ሳምንት ውስጥ ብቻ በሃውቲ አማጽያን የተቀበሩ 733 ፈንጂዎችን አምክኛለሁ ብላለች፡፡ ማሳም የተባለው የሳዑዲ ፈንጂ አምካኝ ፕሮጀክት እንዳስታወቀው÷ ፕሮጀክቱ በፈፀመው ተልዕኮ 618 ቀደም ሲል ተጠምደው…

ዝላታን ኢብራሂሞቪች የኤሲ ሚላን የቦርድ አባል ለመሆን መስማማቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድናዊው አጥቂ ዝላታን ኢብራሂሞቪች የጣሊያኑን ኤሲ ሚላን በቦርድ አባልነት ለመቀላቀል መስማማቱ ተገልጿል፡፡ እስከ 41 ዓመቱ ድረስ በኢንተርናሽናል እግር ኳስ የዘለቀው ግዙፉ አጥቂ ባለፈው ክረምት ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም ማግለሉ የሚታወስ…