Fana: At a Speed of Life!

በፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ከ11 ሺህ 581 ተማሪዎች የሀገር አቀፍ  ፈተናቸውን ለመውሰድ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገብተዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲም ተማሪዎቹን ለማስፈተን ዝግጅት ማደረጉን አስታውቋል፡፡…

አርሰናል ከ6 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያ የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ዛሬ ምሽት ያደርጋል

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ከ6 ዓመታት ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ከኔዘርላንድሱ ፒኤስ ቪ ኢንድሆቭን ጋር ዛሬ ምሽት ያደርጋል፡፡ አርሰናል ለመጨረሻ ጊዜ በመድረኩ ተሳትፎ ያደረገው በፈረንጆቹ 2017 ሲሆን÷ በዚህም…

ሕገ-ወጥ የይዞታ ካርታ በማዘጋጀት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ 11 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕግ ውጪ ለስድስት ግለሰቦች የይዞታ ካርታ በማዘጋጀት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ 11 ተጠርጣሪዎች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ። ክሱ የቀረበው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ተረኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…

ባለፉት 4 አመታት የወጪ ንግድ ዘርፉ በአማካይ 7 በመቶ እድገት ማስመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 4 አመታት የወጪ ንግድ ዘርፉ በአማካይ በ7 በመቶ እድገት ማስመዝገብ መቻሉን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከውጭ ንግድ ዘርፎች  ግብርና ከፍተኛውን ድርሻ መያዙን የገለፀው ሚኒስቴሩ ÷በዋነኝነት ቡና ፣ የቅባት እህሎችና…

በባሮ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ የባሮ ወንዝ ሞልቶ በ 01፣ 02፣ 04 እና 05 ቀበሌዎች ባስከተለው ጉዳት በርካታ ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸው ተገለጸ፡፡ ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸውና የውሃ ሙላቱ ሌሊት በመከሰቱ ምክንያት…

የ2016 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል መስከረም 26 እና 27 ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 26 ቀን በሆረ ፊንፊኔ እና መስከረም 27 በሆረ ሀርሰዲ እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ የኦሮሞ አባገዳዎች ኅብረት ጸሐፊና የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ በሰጡት መግለጫ÷ ኢሬቻ የምሥጋና፣ የአንድነትና…

ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋማትን አሰራር ግልፅና ተጠያቂነት ያለበት በማድረግ ሙስናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት የፌዴራል የሥነ- ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) በአንዳንድ…

የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በዩኔስኮ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዴኦ ዞን የሚገኘው የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዘገበ፡፡ የጌዴኦ ባሕላዊ መልክዓ- ምድር በዩኔስኮ የተመዘገበው በሪያድ እየተካሄደ በሚገኘው 45ኛው የዓለም ቅርስ…

በሞሮኮና ሊቢያ በአደጋ ህይወታቸው ያለፉትን ለመዘከር ተጫዋቾች ጥቁር ባጅ ያደርጋሉ – ፕሪሚየር ሊጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ የመሬት መንቀጥቀጥና በሊቢያ የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ያጡትን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለመዘከር የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁሉም ተጨዋቾች ጥቁር ባጅ በክንዳቸው ላይ እንዲያደርጉ መወሰኑን ሊጉ አስታውቋል፡፡ የእንግሊዝ ፕረሚየር ሊግ…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር የፊታችን ጥቅምት 17 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2016 የውድድር ዘመን የፊታችን ጥቅምት 17 ቀን እንደሚጀመር ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ ፌደሬሽኑ የ2016 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀምርበትን ቀን እና ሌሎች ተያያዥ መረጃዎችን…