Fana: At a Speed of Life!

የሚሳኤል ክፍሎችን በድብቅ ለአሜሪካ የላከው ሩሲያዊ የ12 ዓመት ከ6 ወር እስራት ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የደህንነት ሰዎች ትዕዛዝ የሩሲያ ሚሳዔል ክፍሎችን በድብቅ ወደ አሜሪካ የላከው ግለሰብ በ12 ዓመት ከ6 ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የሩሲያ ፍርድ ቤት አስታውቋል፡፡ የሩሲያ ፌዴራል ደህንነት አግልግሎት እንዳስታወቀው÷ ሰርጌይ ካባኖቭ…

ፍቅረማሪያም ያደሳ በአፍሪካ ዞን የቦክስ የኦሊምፒክ ማጣሪያ ኢትዮጵያን ወክሎ በፍጻሜ ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ቦክሰኛ ፍቅረማሪያም ያደሳ (ጊችሮ ነብሮ) በአፍሪካ ዞን የኦሊምፒክ ማጣሪያ ኢትዮጵያን ወክሎ ዛሬ በፍጻሜ ይጫወታል። ፍቅረማሪያም በዛሬው እለት በ57 ኪሎ ግራም ከናይጀሪያዊው ቦክሰኛ ጋር የፍጻሜ ጨዋታውን ያደርጋል። በፍጻሜ…

ሲዲሲ አፍሪካ ከፈረንሳይ መንግስት ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል (ሲዲሲ) ከፈረንሳይ መንግስት ጋር በህብረተሰብ ጤና ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር ጂን ካሴያ (ዶ/ር) እና በኢትዮጵያ…

ፈረንሳይ በተለያየ ጣዕም የሚዘጋጁ የኤሌክትሮኒክስ ሲጋራን ልታግድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ በተለያየ ጣዕም የሚዘጋጁ የኤሌክትሮኒክስ ሲጋራ ምርቶችን ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ለማድረግ የሚያስችል እቅድ ማውጣቷን አስታውቃለች፡፡ በሀገሪቱ በከፍተኛ ዋጋ የሚሸጡት እነዚህ የሲጋራ ምርቶች ታዳጊዎችን ወደ ሱስ መክተታቸውና ጥቅም ላይ…

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት 119 ደረጃዎችን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት 119 ደረጃዎች ማፅደቁን አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ በ37ኛው የደረጃዎች ምክርቤት መደበኛ ጉባኤ ላይ ከቀረቡ 312 ነባርና አዳዲስ ደረጃዎች ውስጥ 119 ደረጃዎች መፅደቃቸውን አስታውቋል። ደረጃዎቹ የፀደቁት…

ግብፅ የ3 ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ በሞሮኮ እና በሊቢያ በደረሱ አደጋዎች አጋርነቷን ለማሳየት የ3 ቀናት ብሔራዊ ሀዘን አወጀች፡፡ የግብፁ ፕሬዚዳንት አብድልፈታህ አል ሲሲ÷ የግብፅ ህዝብ በሞሮኮ እና በሊቢያ በደረሰው አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ልባዊ ሀዘኑን ይገልፃል…

ኪም የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝን ለመታገል ከሩሲያ ጎን እንደሚቆሙ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በዓለም ላይ የሚስተዋለውን የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ (ኢምፔሪያሊዝም) ለመታገል ከሩሲያ ጎን እንደሚቆሙ ተናገሩ፡፡ ኪም ጆንግ ኡን  ቮስቶቺኒ  ኮስሞደድሮም በተሰኘው  የሩሲያ የጠፈር ምርምር ማዕከል ከሩሲያው…

በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን አከበሩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች አዲስ ዓመትን በየሀገራቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና በቆንስላ ጽህፈት ቤቶች አከበሩ። የ2016 አዲስ ዓመት (ዘመን መለወጫ) በዓል ከተከበሩባቸው ካሉ ሀገራት መካከል…

ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ለሚገኙ የፖሊስ አመራርና አባላት የበዓል ስጦታ ተበረከተ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምና ደኅንነት ለማስፈን በጀግንነት ሲፋለሙ ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ለሚገኙ የፖሊስ አመራርና አባላት የበዓል ስጦታ ተበረከተላቸው፡፡ ስጦታው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እና የክልል ፖሊስ አባላት ለሰንደቅ ዓላማና ለሀገር ሉዓላዊነት…

ኪም ጆን ኡን ለጉብኝት ሩሲያ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 1 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ለጉብኝት ሩሲያ ገቡ። ኪም ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ጋር ለመነጋገር በባቡር ሩሲያ መግባታቸው ታውቋል። በቆይታቸውም ከፑቲን ጋር በመሳሪያ ሽያጭ ጉዳይ ላይ ይነጋገራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ…