Fana: At a Speed of Life!

የኢኮኖሚ ዕድገቱን ጤናማ ለማድረግ የአመራሩ ቅንጅታዊ አሠራር ሊጠናከር  እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነትን፣ ሕገ-ወጥ ንግድንና የፀጥታ ችግርን በመከላከል የኢኮኖሚ ዕድገቱን ጤናማ ለማድረግ የአመራሩ ቅንጅታዊ አሠራርና የፖለቲካ ቁርጠኝነት ሊኖር እንደሚገባ ተገለጸ። የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የመንግሥት የየዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም…

የዓረብ ሊግ በሕዳሴ ግድብ ላይ ያወጣው መግለጫ በግብፅ ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ የተጠለፈ ነው -ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) የዓረብ ሊግ በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ላይ ያወጣው መግለጫ ተቀባይነት የሌለውና በግብፅ ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ የተጠለፈ ነው ሲሉ ምሁራን ገለፁ። የግድቡን ሁኔታና የመካከለኛው ምስራቅ ፖለቲካ ተመራማሪ  አደም ካሚል (ረ/ፕ/ር )÷ መሰል እውነታን ያደበዘዙ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከጀርመን የመረጃና ደህንነት ተቋማት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከጀርመን የመረጃና ደኀንነት ተቋማት ጋር በትብብር ለመሥራት የሚያስችለው ውይይት አድርጓል፡፡ በአገልግሎቱ ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ከጀርመን የመረጃና ደኀንነት ተቋማት የልዑካን…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ከፋሲል ከነማ ጋር የተጫወተው ሲዳማ ቡና በደስታ ደሙ ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በተከታታይ 3 ጨዋታዎችን…

ኢትዮጵያ በዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት ጉባዔ በስዊዘርላንድ ጄኔቭ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው በሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ እና በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ  አብርሃ አዱኛ (ዶ/ር) የተመራ ልዑል እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…

በግብርና፣ በምግብ ማቀነባበሪያና በማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ላይ ያተኮረ የንግድ ትርዒት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርና፣ በምግብ ማቀነባበሪያ፣ በፕላስቲክ ሕትመትና ማሸጊያ ቴክኖሎጂዎች ትኩረት ያደረገ የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ሊካሄድ ነው። የንግድ ትርዒቱ ከሰኔ 1 እስከ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ሲሆን÷…

ማንቼስተር ሲቲ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ሲቲ የአንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 2022/23 የውድድር አመት ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ውሃ ሰማያዊዎቹ ዛሬ አርሰናል በኖቲንግሃም ፎረስት መሽነፉን ተከትሎ ነው 3 ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮን መሆን የቻለው፡፡ ለ3…

የ”ሿሿ ” ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች በተለምዶ ሿሿ የሚባለውን ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ወንጀሉን ለመከላከል እና ወንጀለኞቹን ህግ ፊት…

ጀጁ ኮፊ በኢትዮጵያ ቡና ላይ ጥናቶችን ለማድረግ እና እሴት የመጨመር ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ቡና አምራች ኩባንያ ጀጁ ኮፊ በኢትዮጵያ ቡና ላይ ጥናቶችን ለማድረግ እና እሴት የመጨመር ፍላጎት እንዳለው ገለፀ፡፡ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ በደቡብ ኮሪያ ከሚገኘው ጀጁ ቡና አምራች ኩባንያ ዋና ስራ…

ባለፉት ሦስት ዓመታት ኢኮኖሚው  6 ነጥብ 2 በመቶ አድጓል- ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተተገበረው የመጀመሪያው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፈተናዎችን ተቋቁሞ በአማካይ 6 ነጥብ 2 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ  ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) ገለጹ። የ2015 በጀት ዓመት…