Fana: At a Speed of Life!

ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች ዋና ዋና ከተሞች ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ በታላቅ ሠላማዊ ሰልፍ ገልፀዋል። በድጋፍ ሰልፉ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ወጣቶችና የየአካባቢዎቹ  ነዋሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ ሰልፈኞቹ ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ…

በሲዳማ ክልል ከ105 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ እየለማ  ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በበልግ ወቅት እርሻ ስራ ከ105 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት እየለማ እንደሚገኝ ተገለጸ። ርዕሰ መስተዳድር  ደስታ ሌዳሞና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ በበልግ ወቅት እየለማ ያለውን ማሳ እየጎበኙ ነው። በክልሉ በበልግ…

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ የአፍሪካ ሻምፒንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታን በዋና ዳኛነት ይመራሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ በአፍሪካ ሻምዮፒንስሊግ ፍፃሜ አል አህሊ ከዋይዳድ ካዛብላንካ የሚያደርጉትን የፍጻሜ ጨዋታ በዋና ዳኛነት እንደሚመሩ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) አስታውቋል፡፡ የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በፈረንጆቹ…

ካንሰርን ድል ከመስንሳት  እስከ ክለብ ባለውለታነት – ሰባስቲያን ሃለር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የዌስትሃም ዩናይትድ እና የአያክስ አምስተርዳምስ አይቮሪኮስታዊው አጥቂ ሰባስቲያን ሃለር የጀርመኑን ክለብ ቦርሺያ ዶርተሙንድ ከተቀላቀለ በኋላ በሀምሌ ወር 2022 የቴስቲኩላር ካንሰር ህመም አጋጥሞት ነበር፡፡ ለህመሙ ከሚሰጠው ሳይንሳዊ…

በዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ አውደ-ርዕይ ላይ የሚደረግ ተሳትፎን ማሳደግ ያስፈልጋል- በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፉ የቴክኖሎጂ አውደ-ርዕይ ላይ የሚደረግ ተሳትፎን ማጠናከርና ማሳደግ ያስፈልጋል ሲሉ የኤኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር  በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በሞሮኮ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ አውደ-ርዕይ ላይ የሚሳተፉ ስምንት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ደመቀ መኮንን ከቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ (ሲድካ) ሊቀመንበር ሊዎ ጃወሁይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ወቅት አቶ ደመቀ ፥ ቻይና በሀገራት የውስጥ ነጻነት ጣልቃ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የ ተ. መ. ድ. ዋና ተጠሪና የሰብአዊ ድጋፍ ዋና  አስተባባሪ ዶ/ር ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የ ተ. መ. ድ. ዋና ተጠሪና የሰብአዊ ድጋፍ ዋና  አስተባባሪ ዶ/ር ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በውይይታቸው÷ ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት…

በቀጣዮቹ አስር ቀናት የዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ -ሚቲዎሮሎጂ ኢንስትቲዩት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አስር ቀናት የዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለኢዜአ በላከው መግለጫ፤ በቀጣዩቹ ቀናት በተለይም በሀገሪቱ በምዕራብ አጋማሽ…

ከ209 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ209 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት 4 እስከ ግንቦት 10 ቀን  2015 ዓ.ም ባደረገው  ክትትል ነው 209 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ…

በዘመናዊው የአውሮፓ እግር ኳስ የዘረኝነት ጥቃት አሁንም እልባት አላገኘም

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመናዊው የአውሮፓ እግር ኳስ በጥቁር ተጫዋቾች ላይ የሚደርሰው የዘረኝነት ጥቃት እስካሁን አልባት አላገኘም፡፡  በአውሮፓ እግርኳስ በተለያዩ ጊዜያት በጥቁር ተጫዋቾች ላይ የሚሰነዘረው ጥቃት በእግርኳስ ህግጋቶችን አልፎ ዛሬም ድረስ…