የተጋነነ የዋጋ ተመን በመጠየቅ ሕብረተሰቡን አማረዋል የተባሉ ጫኝና አውራጅ ማህበራት ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጋነነ የዋጋ ተመን በመጠየቅ ሕብረተሰቡን ለምሬት ዳርገዋል የተባሉ ጫኝና አውራጅ ማህበራት ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ ሕብረተሰቡ…