Fana: At a Speed of Life!

የተጋነነ የዋጋ ተመን በመጠየቅ ሕብረተሰቡን አማረዋል የተባሉ ጫኝና አውራጅ ማህበራት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጋነነ የዋጋ ተመን በመጠየቅ ሕብረተሰቡን ለምሬት ዳርገዋል የተባሉ ጫኝና አውራጅ ማህበራት ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ ሕብረተሰቡ…

በመዲናዋ ሠላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሕዝብና የጸጥታ መዋቅሩ በመቀናጀት በሰሩት ስራ በሠላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መመዝገቡን የከተማዋ ሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ እና የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን…

ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረትና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመካለከል የቀረበው አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን አዋጅ አጸደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ምክር ቤቱ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎብኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎብኙ። በጉብኝቱ ላይ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ኻሊፋን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሣትፈዋል። በአውደርዕዩ ላይ…

የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ላይ ኢንቨስትመንት መሳብና ድጋፍ ማድረግን አላማው ያደረገ ፕሮጀክት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ላይ ኢንቨስትመንት መሳብን እንዲሁም ድጋፍ እና ክትትል ማድረግን አላማው ያደረገ ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል፡፡ ፕሮጀክቱ ኦሲቢ…

ጃፓን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናከራ ትቀጥላለች – በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በኢትዮጵያ የምታደርገውን የልማት ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ገለጹ። በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን አርሲ ነገሌ ወረዳ በ13 ሚሊየን ብር በጃፓን መንግስት ድጋፍ የተገነባው የአርሶ አደሮች…

ኢትዮጵያን ወክለው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የአይ ሲ ቲ ፍጻሜ ውድድር የተሳተፉ ተማሪዎች 3ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወክለው በ7ኛው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የአይ ሲ ቲ ፍጻሜ ውድድር የተሳተፉት ተማሪዎች የሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀቁ። ከግንቦት 16 እስከ 20 ቀን 2015 ዓ.ም በቻይና ሼንዘን ከተማ የሁዋዌ አይ ሲ ቲ ዓለም አቀፍ ውድድር የተካሄደ…

ጦርነቱን በመሽሽ ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ያሉ ሱዳናውያንን በመልካም ሁኔታ እየተስተናገዱ  ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ባለው ጦርነት ወደ  ኢትዮጵያ እየመጡ ላሉ ሱዳናውያን የሁለቱን አገር ህዝቦች የቆየ ወንድማዊ ግንኙነት ባገናዘበ ሁኔታ አገልግሎት እየተሰጠ እንደሚገኝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዚህም ÷በራሳቸው አቅም ኢትዮጵያ ውስጥ ለመቆየት…

በፍትሕ  ዘርፍ  ውጤታማ ሥራዎችን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ መቀጠል አለበት-አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትሕ ዘርፉ ውጤታማ ሥራዎችን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራር ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የፍትሕ ሚኒስቴር በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት የሚተገበር የፍትሕ ተቋማት ትራንስፎርሜሽን…

በ12 የሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በ12 የሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በ4 መዝገብ የቀረቡ 28 ተጠርጣሪዎችን ጉዳይ ተመልክቷል። …