Fana: At a Speed of Life!

የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያ ጊዜያዊ  እግድ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያ ጊዜያዊ እግድ መነሳቱን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት በማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ…

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጠባቂው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 በ26ኛ ሳምንት ዛሬ ሊካሄድ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በሃዋሳ ከተማ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ…

ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን በማፍለቅ ኢኮኖሚውን እንዲደግፉ በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጣቶችን ክህሎትና ተወዳዳሪነት በማጎልበት ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን በማፍለቅ ኢኮኖሚውን እንዲደግፉ በትኩረት እንደሚሰራ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። "ክህሎት ለተወዳዳሪነት" በሚል መሪ ሀሳብ ላለፋት አምስት…

የደቡብ ክልል የከፍተኛ አመራሮች ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የውይይት መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። ውይይቱ "በጠንካራ ፓርቲ መሪነት ቅቡልነት ያለውን ሀገረ-መንግስት ግንባታ እውን እናደርጋለን" በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የክልሉ…

በጋምቤላ ክልል ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ የጸጥታ አካላት በትኩረት እንዲሰሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ በየደረጃው የሚገኙ የጸጥታ አካላት በትኩረት እንዲሰሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። በኢታንግ ልዩ ወረዳና በጋምቤላ ከተማ የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ከተለያዩ  የክልል፣…

በኢትዮጵያ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ከባለፈው ዓመት ጀምሮ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ተገለጸ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ  የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር  ነጋሽ ዋጌሾን (ዶ/ር) ጨምሮ…

በሶማሌ ክልል ሀገራዊ የግብር ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ሀገራዊ የግብር እና የጉምሩክ ሕግ-ተገዥነት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብርና የታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የገቢዎች ሚኒስትር ወይዘሮ አይናለም ንጉሴና የሶማሌ ክልል ርዕሰ…

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በፋፈን ዞን ለሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በፋፈን ዞን በ45 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የቡላለሌ-አንተር-ሀረዋ የመንገድ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ። በርዕሰ መስተዳድሩ  የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ልዑካን ቡድን…

የኢትዮጵያ “የሰላም ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኅብረት” ተመሠረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሰላም ዙሪያ የሚሰሩ 50 ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች "የሰላም ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኅብረት" በይፋ መሰረቱ። የሰላም ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኅብረት ዛሬ ሲመሰረት ሦስት የጠቅላላ ጉባዔ እና ሰባት የቦርድ አባላትን…

ፍርድ ቤቱ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕሮፌሰር) እና ወንዶሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ በ6 ግለሰቦች ላይ ለክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ሲሳይ አውግቸው (ረ/ፕሮፌሰር) እና ወንዶሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ በስድስት ግለሰቦች ላይ ለዓቃቤ ሕግ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት…