Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል መንግስት በግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የሲዳማ ክልል በሀዘን መግለጫው÷የጥፋትን መንገድን በተከተሉ የሐገርን ሉዓላዊነት ክብር ለማዋረድ ሌት ተቀን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የክልሉ መንግስት በሃዘን መግለጫው ÷ኢትዮጵያ ብልጽግናዋን ለማረጋገጥ በተጋች ቁጥር ዘመን ያለፈበትን…

አቶ ርስቱ ይርዳ በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ አቶ ርስቱ ይርዳ በሃዘን መግለጫቸው ÷አክራሪ ሀይሎች ታላቅ የህዝብ አደራን…

ብልፅግና ፓርቲ በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የፓርቲው የሃዘን መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የፓርቲያችን ስራ አስፈፃሚ አባል እና የአማራ ክልል ብልፅግና ፅ/ቤት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቶ ግርማ የሺጥላ መሰዋት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሀዘን መግለጫቸው÷በወንድማችን ግርማ የሺጥላ መሰዋት እጅግ አዝኛለሁ…

የጽንፈኝነትን ሰይጣናዊነት ያሳየ የግፍ ግድያ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ጽንፈኝነት ብዙዎችን ሕዝብ ልጆች አሳጥቶናል። ጽንፈኞች ሰው ሆንን ይጠፋሉ። ዛሬ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጸ/ቤት ኃላፊ እና ፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ግርማ የሺ ጥላ ባደገበት ቀየ በጽፈኞች በግፍ ተገድሏል። ይህም የጽንፈኛው ኃይል የመርዝ ፖለቲካ በቀየ የማይወሰን፣ ከጓዳ ጭምር…

የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማውን ሃዘን ገልጿል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሃዘን መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በአቶ ግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በአማራ ክልል ብልፅግና ፅህፈት ቤት ኃላፊ ግድያ የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለፁ። ርእሰ መስተዳድሩ ፥ የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት በአፈሙዝ መፍታት ግዜ ያለፈበት ብቻ ሳይሆን ካለፍንባቸው የሩቅና…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በግርማ የሺጥላ ግድያ የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩት ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሃዘን መግለጫ÷ አክራሪ ኃይሎች…

ክልሎች ለትግራይ ክልል መልሶ ግንባታ የሚሆን ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልሎች ለትግራይ ክልል መልሶ ግንባታ ሥራ የሚሆን 1 ቢሊየን 675 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና የዓይነት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአማራ እና የአፋር ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን የሦስቱንም ክልሎች ህዝብ በጋራ ልማት…