ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራን ስርዓት ለማስያዝ በትኩረት እየተሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚስተዋለውን ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ ስርዓት ለማስያዝ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የሚስተዋለውን ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ መልክ ለማስያዝ ከተቋቋመው…