Fana: At a Speed of Life!

ከወላይታ ዞን ሕዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥ የሕግ ጥሰት ጋር በተያያዘ 93 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወላይታ ዞን ሕዝበ ውሳኔ የድምፅ አሰጣጥ የሕግ ጥሰት ጋር በተያያዘ 93 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። የፍትህ ሚኒስቴር እና ፌዴራል ፖሊስ ዛሬ በጋራ በሰጡት መግለጫ÷ ምርጫ ቦርድ የወላይታ ዞን ድምፅ ውጤት ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ የተፈፀሙ…

13ኛው የአፍሪካ የቆዳ ምርቶች የንግድ አውድ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የመላው አፍሪካ የቆዳ ምርቶች የንግድ አውድ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፍቷል። አውድ ርዕዩ የተለያዩ ሀገራት የቆዳ ውጤት አምራቾች፣ የማሽነሪዎችና ግብዓት አቅራቢዎች፣ የእውቀትና ቴክኖሎጂ ተቋማት እንዲሁም የፋይናንስ ተቋማት በተገኙበት…

በአዲስ አበባ እና ሐረር የሚገኙ የተለያየ ሃይማኖት ተከታዮች የዒድ ሰላት የሚሰገድበትን ስፍራ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እና ሐረር ከተሞች የሚገኙ የተለያየ ሃይማኖት ተከታዮች የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ የዒድ ሰላት የሚሰገድበትን ሥፍራ አጸዱ፡፡ የአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያን በማጽዳት ሥነ ስርዓቱ ላይ የሃይማኖት መሪዎች፣ አባ…

የአዲስ አበባ ወጣቶች በመዲናዋ እየተገነቡ የሚገኙ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች እየተገነቡ የሚገኙ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ከተጎበኙ ሜጋ ፕሮጀክቶች መካከል በኮልፌ እየተገነባ የሚገኘው ኮልፌ ሪፈራል ሆስፒታል አንዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ወጣቶቹ የንፋስ…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በኢትዮጵያ ያደረጉት ጉብኝት ኢትዮጵያ ወደ አዲስ የዲፕሎማሲ ምዕራፍ መሸጋገሯን ማሳያ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች በኢትዮጵያ ያደረጉት ተከታታይ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከቀውስ ወደ አዲስ የዲፕሎማሲ ምዕራፍ መሸጋገሯን ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት የሀንጋሪ…

ሀንጋሪ ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀንጋሪ ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቃለች። የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሀንጋሪ የውጭ ጉዳይና ንግድ ሚኒስትር ፒተር ሲያርቶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት…

ለሸዋል ዒድ በዓል ስኬት በቅንጅት መስራት እንደሚገባ አቶ ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሸዋል ዒድ በዓል አከባበር የተሳካ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ አሳሰቡ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ የሸዋል ዒድ በዓል አከባበር ላይ በክልሉ ከሚገኙ የተለያዩ ተቋማት…

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገትና ልማት ህብረተሰቡ ለሰላም ዘብ በመቆም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገትና ልማት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለሰላም ዘብ በመቆምና የልማት አጋርነቱን በተግባር በማሳየት የበኩሉን ሊወጣ ይገባል ሲል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የትንሳዔ በዓልን አስመልክቶ…

ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ ያለውን ፍቅር ሊገልፅ የህይወት ዋጋን ከፍሎ ሞትን ድል ነስቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች በመልዕክታቸው ÷ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ ያለውን ፍቅር ሊገልፅ የህይወት ዋጋን ከፍሎ ፤ ሞትን ደግሞ ድል…

ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የሠራዊቱንና የሠራዊቱን አመራሮች ስም የሚያጎድፉ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል – መከላከያ ሠራዊት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መረጃ በማሰራጨት የመከላከያ ሠራዊቱንና የሠራዊቱን አመራሮች ስም የሚያጎድፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አሳሰበ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ÷ የክልል ልዩ ኃይሎችን…