በርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ በሐዋሳ ዙሪያ ወረዳ የሆርቲካልቸር የአበባ ምርትን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ በሐዋሳ ዙሪያ ወረዳ ላይ ያለውን የሆርቲካልቸር ክላቨር የአበባ ምርትን ጎበኘ፡፡
ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በዚሁ ወቅት÷እንደ ሀገር ያለውን የውጭ ምንዛሪ ለማስቀረት ብዙ እንቅስቃሴ…