Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የሚመረቱ ምርቶች በናይጄሪያ ገበያ እንዲያገኙ ለማስቻል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች በናይጄሪያ ገበያ እንዲያገኙ ለማስቻል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በኢትዮጵያ ከናይጄሪያ አምባሳደር ቪክቶር አዴሌክ ጋር…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከተመድ የአከባቢ ጥበቃ  ረዳት ሴክሬተሪ ጀኔራል ኤልሳቤት ሜሪማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአከባቢ ጥበቃ ረዳት ሴክሬተሪ ጀኔራል ኤልሳቤት ሜሪማ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአከባቢ ጥበቃ ችግሮች እና የመፍትሄ ሃሳቦች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣…

አቶ ደስታ ሌዳሞ ከአውስትራሊያ ዶክተርስ ፎር አፍሪካ ተራድኦ ድርጅት ሊቀመንበር  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ከአውስትራሊያ ዶክተርስ ፎር አፍሪካ ተራድኦ ድርጅት ሊቀመንበር ግራህም ፎርዋርድ ጋር ተወያዩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይታቸው÷ በክልሉ የሚገኙና ድጋፍ የሚሹ የሕክምና ተቋማትን በተመለከተ ለሊቀመንበሩ…

ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካሰለጠናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች በድህረ ምረቃ 112 ሰልጣኞችን አስመርቋል። ዩኒቨርስቲው ከቅዱስ ላሊበላ ቅርስና ጥናት ግቢ 25 ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ጉራጌ ዞን ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ከዞኑ ኅብረተሰብ  ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን መግባታቸውን ከጠቅላይ…

ሀገር አቀፍ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የቦንድ ሳምንት ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ሀገር አቀፍ የሕዳሴ ግድብ ቦንድ ሳምንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተጀምሯል። የቦንድ ሳምንቱ የግድቡ ግንባታ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት…

የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የመከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች፣ አታሼዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው…

የቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራ እያደረገ ያለውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ከቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት ዋና ሊቀመንበር ቶኒ ብሌየር ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ግብጽ ሰሞኑን እየተከተለችው ያለው ተንኳሽ አካሄድ መሬት ላይ ያለውን እውነት አይቀይረውም – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጽ ሰሞኑን እየተከተለችው ያለው ተንኳሽ አካሄድ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አይቀይረውም ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በኢትዮ-ዓረብ ግንኙነቶች ላይ ሰፊ ጥናት ያደረጉት ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል÷ኢትዮጵያ ካሁን ቀደም እንዳደረገችው ሁሉ በ4ኛው…