Fana: At a Speed of Life!

አዴት ግብርና ምርምር ማዕከል የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ለማቅረብ የሚያደርገው ጥረት አበረታች ነው- ርዕሰ መ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዴት ግብርና ምርምር ማዕከል ምርት የሚጨምሩ የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ለአርሶ አደሮች ለማቅረብ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ኢትዮጵያ በወጣቶች ችግር-ፈቺ ሥራ ፈጠራ ከተወዳዳሪ ሀገራት ተርታ ተሰለፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በወጣት ችግር- ፈቺ ሥራ ፈጠራ ከ30 ተወዳዳሪ የዓለም ሀገራት አንዷ መሆኗን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ገለጸ። ቀጣይነት ያለው ትውልድ ግንባታ ዓለም አቀፍ የወጣቶች የፈጠራ ሀሳብ ውድድር ኢትዮጵያን ወክለው ከተወዳደሩት ሁለት ቡድኖች…

የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም መከበሩን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በደመቀና ባማረ ሁኔታ የገዳ ስርአቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መከበሩን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ለበዓሉ በሠላም መከበር የድርሻቸውን ለተወጡ አካላት በሙሉ ግብረ ኃይሉ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡…

የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁ ትልቅ ስኬት ነው- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁ ትልቅ ስኬት ነው ሲሉ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በሰላም መከበሩን አስመልክቶ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባስተላለፉት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ “የሆረ ፊንፊኔ ” የኢሬቻ በዓል ባማረና በደመቀ መልኩ በሰላም መከበሩን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተከበረው "የሆረ ፊንፊኔ " የኢሬቻ በዓል ባማረና በደመቀ ባህላዊ እሴቱንና ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ለ4ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ በተከበረው በዓል…

የወንድማማችነት መሰረቶችን በማስፋት የአፍሪካን ትስስር ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንድማማችነት መሰረቶችን በማስፋት በተለያዩ ዘርፎች የአፍሪካን ትስስር ማጠናከር እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ ገለጹ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት እየተካሄደ ያለው የህዝብ ለህዝብ…

  የግሸን ደብረ ከርቤ የንግሥ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ የንግሥ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው። በዘንድሮው ክብረ-በዓል 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ጎብኚዎች መታደማቸውን በደቡብ ወሎ ዞን የአምባሰል ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት ገልጿል፡፡ የንግስ በዓሉን የእምነቱ…

መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የውጭ ሀገራት ኤምባሲዎች ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የውጭ ሀገራት ኤምባሲዎች ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአሜሪካ ኤምባሲ ፣ የኔዘርላንድስ ኤምባሲ እና የፈረንሳይ ኤምባሲዎች  ለዘንሮድው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

“ሆረ ፊንፊኔ” የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሆረ ፊንፊኔ” የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ በአዲስ አበባ አውደ ርዕይ፣ የፓናል ውይይት እና በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር የቆየ ሲሆን፥ በዛሬው እለትም “ሆረ ፊንፊኔ” ኢሬቻ አባ ገዳዎች፣…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በአፍሪካ ሀገራት የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የተመራ ልዑክ በ2ኛው የአፍሪካ ሀገራት የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ጉባዔ ላይ በናይጄሪያ አቡጃ እየተሳተፈ ነው፡፡ ጉባኤው በአፍሪካ ከተሞችና ክልሎች መካከል በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በከተሞችና…