Fana: At a Speed of Life!

የማሕፀን በር ካንሰር- አምጪ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ላይ ያተኮረ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሕፀን በር ካንሰር አምጪ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ላይ ትኩረት ያደረገ ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የዘርፉ ባለሙያዎች የተሳተፉበት ሲምፖዚየሙ÷ የማሕፀን በር ካንሰር- አምጪ ቫይረስ መከላከያ ክትባትን…

የደመራ በዓል ሲከበር የእሳት አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ እንዲደረግ ኮሚሽኑ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኀብረተሰቡ የመስቀል ደመራ በዓልን ሲያከብር ድንገተኛ የእሳት አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ በዓሉን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣…

በመዲናዋ የትምህርት ጉባዔ  እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 29ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባኤ "ትምህርት ለብዘሀ ባህልና ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ የ2014 የትምህርት ዘመን እቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ እቅድ ዝግጅት…

ወልቂጤ ከነማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣መስከረም 14፣2015 (ኤፍ ቢሲ) ወልቂጤ ከነማ የ2015 የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ሻምፒዮን ሆኗል። ክትፎዎቹ የዩጋንዳውን ክለብ ቡል ኤፍ ሲ 2 ለ 1 በማሸነፍ ነው ሻምፒዮን መሆን የቻሉት። በባህርዳር ስታዲየም በተደረገው የፍፃሜ ጨዋታ ወልቂጤ ከመመራት ተነስቶ በሳሙኤል አስፈሪ…

በኦሮሚያ ክልል የተሰጠው የኢንቨስትመንት ፍቃድ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት ስኬታማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተሰጠው የኢንቨስትመንት ፍቃድ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት ስኬታማ መሆኑን የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ተሾመ አዱኛ ፥ የኦሮሚያ ክልል በ2014 በጀት ዓመት 3 ሺህ 588…

በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በዞኑ አልከሶ 01 ቀበሌ መኒታ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከቀኑ 6 ሰዓት ከ30 ደቂቃ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉን እና በ3…

ፖሊስ በዓላቱ በሰላም እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የደመራና የመስቀል በዓላት በሰላም እንዲከበሩ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ ለደመራና መስቀል በዓላት ዝግ የሚሆኑ መንገዶችንም ፖሊስ  ይፋ አድርጓል፡፡ ሰኞ መስከረም…

በሐረሪ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ልዑካን ቡድን ጋር በክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥና ማስፋፊያ ዙሪያ  ተወያይተዋል፡፡ ወይዘሮ ሚስራ አብደላ በውይይቱ ወቅት…

የሀድያ ብሄር ዘመን መለወጫ”ያሆዴ” በ“ዩኔስኮ” እንዲመዘገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀድያ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል "ያሆዴ" በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፥ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እንዲመዘገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሀዲያ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል " ያሆዴ" በዞኑ ከተማ ሆሳዕና "ሀዲይ…

“ዮ…ማስቃላ”  በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ የዘመን መለወጫ በዓል “ዮ...ማስቃላ” በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በጋሞ ዞን አስተዳደር ግቢ ውስጥ የተገነባውና የጋሞ ብሔር የሰላም ተምሳሌት ምልክት በሆነው ሐውልት ምረቃ ተጀምሯል። በበዓሉ በሕዝብ ተወካዮች…