በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 11 ሺህ ሄክታር መሬት የበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው የበጋ ወራት 11 ሺህ ሄክታር መሬት የበጋ መስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡
የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊው አቶ ባበክር…