ህወሓት በአጎራባች አካባቢዎች የከፈተው ጦርነት የቆየ ፀብ-ጫሪነቱን ያሳያል – አልስተር ቶምሰን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን ያደረሰውን አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ ኒውዝላንዳዊው ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡
አልስተር ቶምሰን ከጋዜጠኝነት በተጨማሪ በሕዝብ ግንኙነት ባለሙያነት እና…