Fana: At a Speed of Life!

ህወሓት በአጎራባች አካባቢዎች የከፈተው ጦርነት የቆየ ፀብ-ጫሪነቱን ያሳያል – አልስተር ቶምሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች አሸባሪው የህወሓት ቡድን ያደረሰውን አስከፊ ሰብዓዊ ቀውስ ኒውዝላንዳዊው ጋዜጠኛ አልስተር ቶምሰን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡ አልስተር ቶምሰን ከጋዜጠኝነት በተጨማሪ በሕዝብ ግንኙነት ባለሙያነት እና…

ለበዓል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ መዲናዋ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን በዓል ምክንያት በማድረግ ለበዓል ፍጆታ የሚሆኑ ምርቶች ወደ አዲስ አበባ ከተማ እየገቡ መሆኑን ከተማ አስተዳደሩ ገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ መጪውን ዓመት በዓል…

በጭና ንፁሃን የተጨፈጨፉበት 1ኛ ዓመት ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ጎንደር ዞን ጭና ንፁሃንን በግፍ የጨፈጨፈበት 1ኛ ዓመት ታስቧል፡፡ በመታሰቢያ ዝግጅቱ÷ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ከሶማሊያ አቻቸው ጋር በትብብር ለመስራት ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር በለጠ ሞላ በአይሲቲና ዲጂታል ኢኮኖሚ ዘርፍ በትብብር ለመስራ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከሶማሊያ ሪፐብሊክ አቻቸው ጃማ ሃሰን ካሊፍ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትር በለጠ ሞላ በውይይታቸው÷ በዓለም ባንክ ድጋፍ የሚተገበረው እና ነገ የሚካሄደው…

ህወሓት የትግራይን ሕዝብ ለዳግም ጦርነት መዳረጉ ሕዝባዊ ውግንና የሌለው መሆኑንና አሸባሪነቱን ዳግም የሚያሳይ ነው- የመከላከያ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይን ህዝብ ወደ ዳግም ጦርነት ያስገባው አሸባሪው ህወሓት ህዝባዊ ውግንና የሌለውና አሸባሪነቱን የሚያረጋግጥ መሆኑን  የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ተናገሩ። የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር አብርሃም በላይ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፥…

የፖለቲካ አመለካከት ልዩነት የአገርን ጠላት በጋራ ከመመከት አይገታንም – ዶ/ር በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ አመለካከት፣ ወቅታዊ ችግሮች እና የሀሳብ ልዩነት የአገርን ጠላት በጋራ ከመመከት አይገታንም ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ገለጹ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ሠራተኞች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የተወያዩ…

“ዲፕሎማቶች ሀገር በማዳን እንቅስቃሴ ውስጥ ኃላፊነታችንን  በብቃት መወጣት ይገባናል”-አምባሳደር ብርቱካን አያኖ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"ዲፕሎማቶች  የተሰጠንን ተልዕኮ በብቃት በመተግበር  ሀገር በማዳን እንቅስቃሴ ውስጥ ኃላፊነታችንን መወጣት ይገባናል" ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሠራተኞችና ተጠሪ ተቋማት በወቅታዊ…

ዳያስፖራው ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚያደርግባቸው የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የገንዘብ ሚኒስቴር በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን  እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሠራዊትን ድጋፍ የሚያደርጉባቸው የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ የኢትዮጵያ ጠላቶች በሀገራችን  እና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ወገኖች ወደቀያቸው እየተመለሱ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አንፃራዊ ሰላም እየሰፈነ መምጣቱን ተከትሎ የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ እየተደረገ መሆኑን አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል…

ኢትዮጵያን የሚያተራምሱ አካላትን በጋራ መከላከል እንደሚያስፈልግ የድሬዳዋ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሰላም እና ደህንነት ለመጠበቅ ኢትዮጵያን የሚያተራምሱ አካላትን በጋራ መከላከል እንደሚያስፈልግ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በአሸባሪው ህወሓት የተከፈተውን ጦርነት አስመልክቶ "ለሀገር ክብር በትግል እናብር " በሚል መሪ ሀሳብ…