በኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ እና ህንድ መካከል የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ እና ህንድ መካከል የጠነከረ የህዝብ ለህዝብ እንዲሁም የፓርላማ ለፓርላማ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ በኢትዮጵያ እና በሁለቱ…