Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ እና ህንድ መካከል የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሞዛምቢክ እና ህንድ መካከል የጠነከረ የህዝብ ለህዝብ እንዲሁም የፓርላማ ለፓርላማ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ በኢትዮጵያ እና በሁለቱ…

የብልጽግና ፓርቲ ለአቅመ ደካሞች ቤቶችን አድሶ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽሕፈት ቤት ለአቅመ ደካሞች ቤቶችን አድሶ አስረከበ፡፡ ፓርቲው በአገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ የተከበረውን የበጎነት ቀን ምክንያት በማድረግ የ11 አባዎራዎችን ባለአንድ ወለል  መኖሪያ ቤት አድሶ አስረክቧል፡፡ በርክክብ ሥነ…

በመዲናዋ በጎርፍ አደጋ ልጆቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች ባለ 2 መኝታ ቤትና 150 ሺህ ብር ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ አማኑኤል ሆስፒታል አካባቢ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ሁለት ልጆቻቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ባለ 2 መኝታ ቤትና የ150 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገላቸው፡፡ የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሽታዬ…

በአማራ ክልል የባለሀብቶች ወቅታዊ ኮሚቴ እና ደብረ ብርሃን ከተማ ለጥምር ጦሩ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የባለሀብቶች ወቅታዊ ኮሚቴ እና የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር በግንባር ለሚገኘው ጥምር ጦር ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነትና የሰንጋ ድጋፍ አደረጉ። የአማራ ክልል ባለሀብቶች ወቅታዊ ኮሚቴ÷ በሰሜን ጎንደር ዞን…

ከአሸባሪው ህወሓት ምሽጎች የእርዳታ ድርጅቶች በተረጂዎች ስም ያስገቧቸው ቁሳቁስ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት አመራሮች ያዋጉባቸው በነበሩ ምሽጎች ዓለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች በተረጂዎች ስም ያስገቧቸው የመጠለያ ቁሳቁስ መገኘታቸውን የመከላከያ ሰራዊት አስታውቋል፡፡ አሸባሪው ህወሓት ኢትዮጵያን የማፈራረስ ህልሙን ለማሳካት ጥቃት…

ለ30 ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የመንገድ ደህንነት ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ ለ30 ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ የመንገድ ላይ የትራፊክ ቁጥጥር እና ግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ እንደሚካሄድ የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት አስታወቀ። "አደጋውን ለመቀነስ እኔም ድርሻ አለኝ፣ ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን…

በሀገር ሉዓላዊነት ላይ የተከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ መቀልበስ ይገባል- ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ሉዓላዊነት ላይ አሸባሪው ህወሓት የከፈተውን ጦርነት በተባበረ ክንድ መቀልበስ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል  ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር…

አዲሱ ዓመት ፈተናዎችን በድል ለመወጣት መደላድል በሚፈጥር መልኩ ይከበራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲሱ ዓመት አቀባበል ፈተናዎችን በድል ለመወጣት የሚያስችል መደላድል በሚፈጥር መልኩ እንደሚከበር የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን መጪውን አዲስ አመት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት÷ በአመቱ የታዩ…

በሐረሪ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከወጣቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በክልሉ ከሚገኙ ወጣቶች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። በመድረኩ በክልሉ ከከተማና ከገጠር የተውጣጡ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች ተሳትፈዋል። በውይይቱ የተገኙት የክልሉ…

የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ማድረግ ባንኮች ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዕድል ይፈጥል- አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባንኩን ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት የማድረግ ውሳኔ የኢትዮጵያ ባንኮች በትብብር ብቁ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ዕድል ይፈጥል ሲሉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ፡፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ13ኛ መደበኛ ስብሰባው የባንክ ዘርፍን…