Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ በዚህ ሳምንት ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ መጽደቁን ተከትሎ በዚህ ሳምንት ወደ ስራ እንደሚገባ የመዲናዋ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በሰጠው መግለጫ÷ ደንቡ በከተማዋ ውስጥ የባከነ የህንጻ ስር…

የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በወላይታ ሶዶ ከተማ በአካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በክረምት የታቀዱ የአደጋ ስጋት አመራር ሥራዎችን ጨምሮ በዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝና በቱርካና ሐይቅ ሙላት ምክንያት…

በጋምቤላ ክልል 13ኛው የትምህርት ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል "በተደራጀ የህዝብ ተሳትፎ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ" በሚል መሪ ሃሳብ 13ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባኤ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው በ2016 የትምህርት ዘመን በትምህርት ዘርፉ የተመዘገቡ ውጤቶችን እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን…

አዲሱ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የታሪፍ ማሻሻያ ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲሱን የታሪፍ ማሻሻያ ከመስከረም 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ አንደሚያደርግ አስታውቋል። የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሽፈራው ተሊላ (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ ÷ በ2016 በጀት ዓመት ተቋሙ 42 ነጥብ…

በደሴ ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ዓይነ ስውራን ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በደሴ ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ዓይነ ስውራን ንባብን ጨምሮ ሌሎች እገዛዎችን የሚያደርግ "ኦርካም ማይ አይ" የተሰኘ ዓይነ መነፅር አበረከተ፡፡ ደሴ ከተማን ጨምሮ ከደቡብ ወሎ እና ሰሜን ወሎ ዞኖች ለተወጣጡ ከ650…

የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ሀሳብ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ከነሐሴ 29 እስከ ጳጉሜን 1 ቀን 2016ዓ.ም በሚካሄደው ፎረም ÷ ከ47 በላይ…

የመድሐኒት አቅርቦት ችግርን ለመፍታት የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጤና ተቋማት ላይ የሚታየውን የመድሐኒት አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት 2ኛ ዙር የፓርላማ አባላት እና…

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መሪ ሃሳብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል አከባበር አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ የበዓሉን መሪ ሀሳብ ይፋ አድርጓል። ኮሚቴው ባካሄደው ውይይት 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል «ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት»…

የጤና ተቋማት በሙሉ አቅማቸው የወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና ላይ እንዲያተኩሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም የጤና ተቋማት በሙሉ አቅማቸው የወባ በሽታ ምርመራና ሕክምና ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሠሩ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አብዱልከሪም መንግሥቴ በወባ በሽታ መከላከል ሣምንት ማስጀመሪያ ላይ በክልሉ የወባ በሽታ ሥርጭት…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲሱን የተማሪዎች ቅበላ አሰራር ከ2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲሱን የተማሪዎች ቅበላ አሰራርን ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ አሰራሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ እና ልዩ ብቃት ያላቸው ተማሪዎች ማስተማሪያ ተቋም…