Fana: At a Speed of Life!

ኢሬቻ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ሁሉም ተሳታፊ ሚናውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲጠናቀቅ ሁሉም ተሳታፊ ሚናውን መወጣት አለበት አለ። የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት የ2018 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል አከባበርን በተመለከተ በቢሾፍቱ ከተማ መግለጫ ሰጥቷል።…

የተሻሻለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር የ2017 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤትን ከ300 ወደ 297 ዝቅ አድርጓል፡፡ ሚኒስቴሩ እንደገለጸው ÷ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ተማሪዎች ወደቀጣይ የትምህርት ደረጃ ለመዛወር 50 በመቶና ከዚያ…

የመኸር ሰብል ምርት ለመሰብሰብ የአማራ ክልል ዝግጅት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በመጪዎቹ ወራት የሚደርሱ ሰብሎችን ለመሰብሰብ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ። በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምሳሉ ጎባው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር እርሻ ወቅት የተዘሩ ሰብሎች ምርት መሰብሰቢያ ጊዜ…

አምስተኛው የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሀብቶችን ለማስተዋወቅ ያለመው አምስተኛው የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በቱሪዝም ሳምንት መርሐ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት…

“ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት” በሚል መሪ ሐሳብ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት" በሚል መሪ ሐሳብ 45ኛው የጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። የውይይት መድረኩ የፊታችን ቅዳሜና እሁድ በአዲስ አበባ ሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ ሀርሰዲ ቢሾፍቱ በሚከበረው…

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ልሕቀት ማዕከል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ በቴክኖሎጂ፣ ሳይንስ እና ፈጠራ ዘርፎች ላይ የሚሰራው "አንሶ አፍሪካ" የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ልሕቀት ማዕከል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደተገለጸው፥ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የሳይንስ፣…

ኢትዮጵያዊቷ ፅጌ ካሕሳይ በዓለም የብስክሌት ሻምፒዮና ከአፍሪካ በቀዳሚነት አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊቷ ፅጌ ካሕሳይ በዓለም የብስክሌት ሻምፒዮና በወጣቶች ዘርፍ ከአፍሪካ አንደኛ በመሆን አጠናቀቀች። የዓለም የብስክሌት ሻምፒዮና በሩዋንዳ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም ኢትዮጵያዊቷ ብስክሌተኛ ፅጌ ካሕሳይ 74 ኪሎ ሜትር…

የመስቀል በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ ሀገሪቱ ተከበረ። በዓሉ በተለያዩ ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ሥነ ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው። በትናንትናው ዕለት የመስቀል ደመራ በመላ ሀገሪቱ…

“ዐፄ ደመራ” በጎንደር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደርና በሌሎች የሰሜን ኢትዮጵያ አንዳንድ ከተሞች ደመራ የሚለኮሰው ዛሬ ነው። በንግስት እሌኒ ዘመን አይሁዳውያን በጎልታ ተራራ የቀበሩትን የክርስቶስ መስቀል ደመራ ለኩሰው ያገኙበት ቀን መስከረም 17 ላይ ስለሆነ በጎንደርና…

የምዘና ሥርዓትን በማጠናከር ውጤታማ ሥራዎችን መከወን ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የክልል ተቋማት መሪዎች የምዘና ውጤት ግምገማ እና የዕውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል። የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በዚህ ወቅት ÷ የምዘና ሥርዓትን እያጠናከሩ ውጤታማ ሥራዎችን መሥራት…