Fana: At a Speed of Life!

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት ምስረታ በዓል መልካም ምኞቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ለሚገኘው ዳሸን ባንክ መልካም ምኞቱን ገልጿል። የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ የስራ ክፍል ኃላፊዎች በዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ተገኝተው ለተቋሙ ሰራተኞች እና አመራሮች ‘እንኳን…

በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ7 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረ ቻይናዊ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ውጭ የባንክ ስራ በመስራት ኢትዮጵያ ከ7 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረ ቻይናዊ ክስ ተመሰረተበት። የክስ መዝገቡን የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ ያለው የአፍሪካ ህብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ አጀንዳ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ ሊቀ መንበር የአንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቴቴ አንቶኒዮ በአፍሪካ ህብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ አጀንዳ ውስጥ ከፍተኛ እድገት ተመዝግቧል አሉ። 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአማን ፍስሃጽዮን ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና መስራች አማን ፍስሃጽዮን ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የኀዘን መልዕክት÷ የኢቢኤስ…

የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና መስራች የነበሩት አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አቶ አማን ፍስሃጽዮን ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ኢቢኤስ…

የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ይካሄዳል፡፡ በ48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍም በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከዛምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሙላምቦ ሃይምቤ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅሞች ላይ የተመሰረቱ የሁለትዮሽና አኅጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፥…

በአዲስ ገጽታ እንግዶቿን በመቀበል ላይ የምትገኘው አዲስ አበባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ በገበታ ለሸገር መርሐ ግብር በተገነቡት ግዙፍ ፕሮጀክቶችና የኮሪደር ልማት ስራዎች አዲስ ገጽታ ተላብሳለች፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በተተገበረው ߵߵገበታ ለሸገርߴߴ…

የአፋር ህዝብ ዕሴት የሆነውን “ማድዓ” ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “ማድዓ” የአፋር ማህበረሰብ ሁሉን አቀፍ መተዳደሪያ ማዕቀፍ ሲሆን በማህበረሰቡ እንቅስቃሴ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው የተጣላን የሚያስታርቅ የአብሮነት ዕሴት የሆነ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት ነው። የአፋር ባህላዊ ዕሴት የሆነውን “ማድዓ” በዘመናዊ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ 5ኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት 15 ላይ ዌስትሃም ዩናይትድ በሜዳው ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል፡፡ በሊጉ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ…