ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል አሉ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ፡፡
የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል ለወራት ያሰለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች…