ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት ምስረታ በዓል መልካም ምኞቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ለሚገኘው ዳሸን ባንክ መልካም ምኞቱን ገልጿል።
የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ የስራ ክፍል ኃላፊዎች በዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ተገኝተው ለተቋሙ ሰራተኞች እና አመራሮች ‘እንኳን…