የውሃ ተቋማትን የአገልግሎት ጊዜ ለማራዘም የሰለጠነ የሰው ኃይል ቁልፍ ሚና አለው – ኢንስቲትዩቱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የመጠጥ ውሃ ተቋማትን የአገልግሎት ጊዜ ለማራዘም የሰለጠነ የሰው ሃይል ቁልፍ ሚና ይጫወታል አለ።
ባለፉት ዓመታት የውሃ መሰረተ ልማትን ለማስፋፋት በተከናወኑ ተግባራት ሀገራዊ የውሃ ተደራሽነት…