Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ቀነኒሳ በቀለና አልማዝ አያና የሚሳተፉበት የለንደን ማራቶን የፊታችን እሑድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላላቅ አትሌቶች የሚፋለሙበት የ2023 የለንደን ማራቶን የፊታችን እሑድ ሚያዚያ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ይካሄዳል። በውድድሩ በወንዶች ቀነኒሳ በቀለ የሚካፈል ሲሆን÷ ለአሸናፊነት ቅድሚያ ግምት ከተሰጣቸው አትሌቶች መካከል መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

በትግራይ ተቋርጦ የቆየውን የንግድ እንቅስቃሴ ለማስቀጠል ተጓዥ ባዛር ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየውን የንግድ እንቅስቃሴ ማስቀጠል የሚያስችል ተጓዥ ባዛር እና የፓናል ውይይት ሊጀምር መሆኑ ተገልጿል። ተጓዥ ባዛሩ “ሰላም ትግራይ የንግድ እንቅስቃሴ ለቀጠናዊ ሰላም” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ የንግድ…

በደቡብ ክልል የሚከሰትን ድርቅ በዘላቂነት መቋቋም የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ድርቅ በተደጋጋሚ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች ድርቅን መቋቋም የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የክልሉ አርብቶ አደር ቢሮ አስታወቃ። በአፍሪካ ቀንድ የምግብና ስርዓተ ምግብ ደህንነት ፕሮጀክት (ብሪፎንስ) እና የአደጋ ስጋት ቅነሳና…

ለሁለት ኩባንያዎች የከፍተኛ ደረጃ የደለል ወርቅ ምርት ፈቃድ ተሰጠ

ለሁለት ኩባንያዎች የከፍተኛ ደረጃ የደለል ወርቅ ምርት ፈቃድ ተሰጠ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር ለሁለት ኩባንያዎች የከፍተኛ ደረጃ የደለል ወርቅ የማምረት ፈቃድ ሰጠ፡፡ ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃ.የተ.የግ.ማ በኢትዮጵያ የተመዘገበና በኢትዮጵያዊያን…

በ433 ሚሊየን ብር ወጪ የተንዳሆ የመስኖ አውታር ግንባታና የጎርፍ መከላከል ዳይክ ጥገና እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ በ433 ሚሊየን ብር ወጪ የተንዳሆ ፒ.ሲ. 16 የመስኖ አውታር ግንባታና የጎርፍ መከላከል ዳይክ ጥገና ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የፕሮጀክቱ አጠቃላይ አፈፃፀም 46 ነጥብ 35 በመቶ መድረሱም ተገልጿል፡፡…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለፋሲካ በዓል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ። በመልዕክታቸውም÷ “ለሀገራችን ክርስቲያኖች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በደኅና አደረሰን! የኢየሱስ ክርስቶስ ስቃይና ሞት እንዳለ ሆኖ ምኅረት፣ የዘለዓለም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአረጋውያን፣ እና ለአቅመ ደካሞች የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ…

አምባሳደሮች ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች እና አምባሳደሮች ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞታቸውን ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን “የፋሲካ በዓል የአዲስ ሕይወትና አዲስ ተስፋ መግለጫ ነው”…

ለክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ 30 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የክትባት ማምረቻ ፋብሪካ ለመገንባት የሚያስችል 30 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለዚሁ ዓላማ የሚገነባው የክትባት ፋብሪካ ባለሀብቶችን የሚያሳትፍ መሆኑ ተገልጿል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጣልያን ጠቅላይ ሚንስትር የእራት ግብዣ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጣልያን ጠቅላይ ሚንስትር ጆርጂያ ሜሎኒ በታላቁ ቤተ መንግስት የክብር የእራት ግብዣ አደረጉ። በታላቁ ቤተ መንግስት በተደረገው የክብር እራት ግብዣ ጠቅላይ ሚኒስትሮቹ የሁለትዮሽ ውይይት ማድረጋቸውን ከጠቅላይ…