Fana: At a Speed of Life!

የቀይ ቀበሮዎችን ብዝሃ ሕይወት ለመጠበቅና ለመከታተል የሚያግዝ ”ፖላር” የተሰኘ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ መዋሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቀይ ቀበሮዎችን ብዝሃ ሕይወት ለመጠበቅና ለመከታተል የሚያግዝ ''ፖላር'' የተሰኘ ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ ማዋል መጀመሩን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታወቋል፡፡ በጽህፈት ቤቱ የቀይ ቀበሮዎች ጥበቃ ፕሮግራም አስተባባሪ…

የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በጥሩ አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ግንባታው የተጀመረው የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ የሲቪልና የኤሌክትሮ መካኒካል ስራው በጥሩ አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ግንባታ ሒደትን ጎብኝተዋል።…

ቻይና የታይዋን መሪ በአሜሪካ ጉብኝት እንዳያደርጉ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የታይዋን መሪ ጻይ ኢንግ ዌን በአሜሪካ ሊያደርጉ ያሰቡትን ጉብኝት እንዳያደርጉ አስጠንቅቃለች፡፡ ቤጂንግ የታይዋን መሪ ከአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ኬቪን ማካርቲ ጋር ከተገናኙ የአፀፋ እርምጃዎችን እንደምትወስድ አስጠንቅቃለቸ፡፡ ጻይ…

ሸኔን በሚመለከት ባለፉት ሁለት ወራት ከ10 በላይ ንግግሮች ተደርገዋል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸኔን በሚመለከት ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ከ10 በላይ ንግግሮች ተደርገዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ቡድኑ አንድ የተሰባሰበ ኃይል ባለመሆኑ በሚደረጉ ንግግሮች የተለያዩ አካላት የተለያዩ ሃሳቦች ይዘው መቅረባቸው ጥረቶች…

በአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያና የምርጥ ዘር እጥረት እንዳይከሰት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ለመጪው የመኸር ወቅት የምርት ዘመን የግብዓት እጥረት እንዳይከሰት ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ ሃይለማርያም ከፋለ÷ ለዘንድሮው የመኸር የምርት ዘመን የግብዓት አቅርቦት ስራ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ም/ከንቲባ ሃርቢ ቡህ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሃርቢ ቡህ በኢትዮጵያ ከባንግላዲሽ አምባሳደር ሙሐሙዱል ዓለም ካሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በድሬዳዋ በሚገኙ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ መምከራቸውን የከተማ አስተዳደሩ መረጃ…

በምሥራቅ አፍሪካ ከ9 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ የቤት እንስሳት በድርቅ ምክንያት ሞተዋል- ተመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ እና ኬንያ በትንሹ 9 ነጥብ 5 ሚሊየን የቤት እንስሳት በድርቅ ምክንያት መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። በአምስት የዝናብ ወቅቶች ዝናብ አለመጣሉን ተከትሎ ተከስቶ የነበረው ድርቅ በቀጣናው…

የ2014 የ12ኛ ክፍል ውጤት ብዙ የቤት ሥራ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 የ12ኛ ክፍል ውጤት ገና ብዙ የቤት ሥራ እንደሚያስፈልግ ማሳያ ነው ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መቀነስ መንስኤዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ…

አትሌት መዲና ኢሳ ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድርን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት መዲና ኢሳ ዛሬ የተካሄደውን ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር አሸነፈች፡፡ እንዲሁም ፅጌ ገብረ ሰላማ ሁለተኛ፣ መልክናት ውዱ ደግሞ ሦስተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን ጨርሰዋል፡፡ ለአንደኛ ደረጃ 70 ሺህ ብር፣ ለሁለተኛ ደረጃ 45…

ዳያስፖራው እስካሁን ለሕዳሴ ግድብ ከ50 ሚሊየን ዶላር በላይ ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ እንስቶ እስከ አሁን ከ50 ሚሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ። በኢትዮጵያውያን ገንዘብና ጉልበት ብቻ እየተገነባ የሚገኘው የታላቁ ሕዳሴ…