በ60 ሚሊየን ብር ወጪ መልሶ የተገነባው የመጠጥ ውሃ ተቋም አገልግሎት መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ብሔራዊ ክልል ጨርጨር ወረዳ በጦርነቱ ከጥቅም ውጭ ሆኖ የነበረው የውሃ ተቋም አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
በምረቃ መርሐ-ግብሩ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ÷ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ የፌደራል መንግስት በጦርነት…