Fana: At a Speed of Life!

ወደ ቱርክ የተጓዘው የኢትዮጵያ የፍለጋ እና ሕይወት አድን ቡድን ተልዕኮውን አጠናቆ ተመለሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ቱርክ ደቡባዊ ክፍል ተጉዞ የነበረው የኢትዮጵያ የፍለጋ እና ሕይወት አድን ቡድን ተልዕኮውን አጠናቆ ተመለሰ። በቅርቡ በቱርክ ደቡባዊ ክፍል የደረሰውን ርዕደ መሬትን ተከትሎ እስካሁን ከ47 ሺህ በላይ ሰዎች ሕይወት ማለፉ እና ከፍተኛ…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየቀረበ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ሀላፊ አቶ ሙስጠፋ ከድር በክልሉ የተከሰተውን ድርቅና እተደረገ ያለውን ድጋፍ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።…

አማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት የኢንቨስትመንት ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ  አቶ መላኩ…

በሐረሪ ክልል የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ245 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ፕሮጀክቶችን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪንና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ በጋራ መርቀዋቸዋል።…

በወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በሐረሪ ክልል የተለያዩ ስፍራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በሐረሪ ክልል የተለያዩ ስፍራዎችን ጎበኘ፡፡ በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልኡክ በሐረር ጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን…

የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት ያለመ ተንቀሳቃሽ ኤግዚቢሽን ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቀዛቀዘውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት ያለመ ተንቀሳቃሽ ኤግዚቢሽን በሐረሪ ክልል ተከፈተ፡፡ "ቅርሶቻችን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ የተከፈተውን ኤግዚቢሽን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን እና የሐረሪ ክልል…

29ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 29 ኛው ጉሚ በለል የውይይት መድረክ "ዓድዋ አንድነት ጀግንነት ነፃነት" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳን ጨምሮ ሌሎች ተሳታፊዎች በተገኙበት ለመወያያ የሚሆን መነሻ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይቱ…

የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን አመራሮች በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ ጋር ምክክር አካሄዱ። በምክክር መድረኩ ላይ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማርቺሀክ እና ወታደራዊ አታሼ ኮሎኔል ጄን ማርክ ተገኝተዋል።…

ከሕገ ወጥ ግንባታ ጋር ተያይዞ 12ሺህ ብር ጉቦ የተቀበሉ የደንብ አስከባሪዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገ ወጥ ግንባታ ማስቆም ሲገባቸው 12 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበሉ አምስት የደንብ አስከባሪዎች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የጸረ ሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው፡፡…

የሊጉ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ የተለያዩ የሥነ ምግባር ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ የሥነ-ምግባር ግድፈት ባሳዩ የተለያዩ ቡድኖች እና ተጫዋቾች ላይ የሥነ ምግባር ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 14ኛ ሳምንት በተደረጉ…