ዓለምአቀፋዊ ዜና አንቶኒዮ ጉተሬዝ ለሶሪያ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ Tamrat Bishaw Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ሀገራት በርዕደ መሬት ጉዳት ለደረሰባት ሶሪያ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። ዋና ፀሀፊው ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት÷ ዕርዳታው ከሁሉም ወገን መሰብሰብ እንዳለበት…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች እየተሰሩ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ Tamrat Bishaw Feb 15, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የተመራ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ እና ደበብ ክልሎች እየተሰሩ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ “ለወዳጅ” ሀገራት ነዳጅ የምትልክበትን አቅጣጫ ልትቀይር መሆኑን ገለጸች Tamrat Bishaw Feb 14, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ “ለወዳጅ” ሀገራት ነዳጅ የምትልክበትን አቅጣጫ ልትቀይር መሆኑን የሀገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ኖቫክ ተናገሩ፡፡ ሩሲያ በዚህ አመት የዘይት እና የነዳጅ ምርቶቿን ወደ “ወዳጅ” ሀገራት ለመላክ እና አጠቃላይ አቅርቦቱንም ከ75…
የሀገር ውስጥ ዜና በመኖሪያ ቤት አቅርቦትና የከተማ መሬት አስተዳደር ሥርዓት ላይ ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል ተባለ Tamrat Bishaw Feb 14, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት እና የከተማ መሬት አስተዳደር ሥርዓት ላይ ውጤታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በመንግስት፣ ሪል-ስቴት፣ በግል እና በማኅበራት 119…
የሀገር ውስጥ ዜና በግማሽ ዓመቱ በገቢ ማሳደግ እና የመንገድ መሰረተ ልማት ላይ አበረታች ውጤት መመዝገቡ ተገለጸ Tamrat Bishaw Feb 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በስድስት ወሩ የማዘጋጃ ቤት አገልግሎትን ማሻሻል፣ በገቢን ዕድገት እና በመንገድ ግንባታ ላይ አበረታች ውጤት መመዝገቡን ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ባቀረበው የግማሽ ዓመት ሪፖርት እንደተገለጸው÷…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ በቻይና ላይ አዲስ ማዕቀብ ጣለች Tamrat Bishaw Feb 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዕቀቡ የተጣለው የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር (ፔንታጎን) የስለላ ነው ሲል የጠረጠረውን የቻይና ተንሳፋፊ ፊኛ በሚሳኤል መቶ ከጣለ በኋላ ነው፡፡ ዩናይትድ ስቴትስ ከቤጂንግ የደህንነት ፕሮግራም ጋር ግንኙነት አላቸው ባለቻቸው ስድስት ኩባንያዎች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በ11ኛው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጠና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እየተካፈለች ነው Tamrat Bishaw Feb 11, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ የተመራ ልዑክ በቦትስዋና ጋቦሮኒ እየተካሄደ በሚገኘው 11ኛው የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጠና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እየተካፈለ ነው። በስብሰባው…
የሀገር ውስጥ ዜና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 132 ተማሪዎችን አስመረቀ Tamrat Bishaw Feb 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ6ኛ ዙር የምረቃ ሥነ ስርዓት 132 የጤና ባለሙያዎችን አስመርቋል። ከእነዚህ መካከል 22ቱ በመጀመሪያ ዲግሪ ዶክትሬት የሠለጠኑ መሆናቸው ተገልጿል። ተመራቂዎቹ በስምንት ትምህርት ክፍሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በግማሽ ዓመቱ ከ1 ሺህ በላይ ደረጃዎች ጸደቁ Tamrat Bishaw Feb 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 1 ሺህ 435 ደረጃዎች መጽደቃቸውን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ከጸደቁት መካከል 268 ከዚህ በፊት ያልተዘጋጁ እና አሁን ተዘጋጅተው የቀረቡ “አዲስ” ደረጃዎች መሆናቸውን የኢንስቲትዩቱ የኮሙኒኬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከድሬዳዋ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ Tamrat Bishaw Feb 11, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ሁሉም ኃይማኖቶች በሠላም፣ በፍቅር፣ በመከባበር እና በአብሮነት በጋራ የሚኖሩበት መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያጋጠመው አለመግባባት በከፍተኛ ኃላፊነት ስሜት የቤተ-ክርስቲያኗን…