ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ስኬታማ እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኑን ፓርቲው ገምግሟል – አቶ አሕመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክ ስኬታማ እንቅስቃሴዎችን እያደረገች እንደምትገኝ የብልጽግና ፓርቲ መገምገሙን የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ።
አቶ አሕመድ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…