Fana: At a Speed of Life!

በሚቀጥሉት አሥር ቀናት ለዝናብ አስተዋጽዖ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ይጠናከራሉ -ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አሥር ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽዖ ሊያደርጉ የሚችሉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች እንደሚጠናከሩ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ። ኢንስቲትዩቱ ባወጣው መግለጫ በአሥር ቀናት ውስጥ በደቡብ ምዕራብና በደቡብ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ…

ሚትስቡሺ ኩባንያ በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና መሰማራት እፈልጋለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ የመኪና አምራች ኩባንያ ሚትስቡሺ በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና ከትሬዲንግ ጋር በተያያዙ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ላይ መሳተፍ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡   የሚትስቡሺ ኩባንያ ሥራ አስኪያጅ ሺግዮሺ÷ የሐዋሳ፣ አዳማ…

በናይሮቢ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የሶስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ300 በላይ ቆሰሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ በደረሰ ከፍተኛ የጋዝ ፍንዳታ ሦስት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ በትንሹ 300 የሚሆኑ ሰዎች ቆስለዋል።   በኤምባካሲ ወረዳ ጋዝ የጫነ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ የእሳት አደጋ መከሰቱን የመንግስት…

ከአንድ ሚሊየን በላይ ወጣቶችን የዲጂታል ክህሎት ባለቤት ለማድረግ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከጃይካ ጋር በመተባበር ከአንድ ሚሊየን በላይ ወጣቶችን የዲጂታል ክህሎት ባለቤት ለማድረግ በጋራ መክረዋል።   ሚኒስቴሩ ከጃይካ፣ ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያና ከሱሚቶሞ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር በአጭር ጊዜ…

ሩሲያና ቻይና ወታደራዊ ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ቻይና ወታደራዊ ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ ሊያደርጉ መሆኑ ተመላከተ፡፡   የሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረበትን 75ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የቻይና መከላከያ ሚኒስትር ዶንግ ጁን ከሩሲያ አቻቸው…

በጋዛ አስከፊ ረሃብ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነትን ተከትሎ በጋዛ ከባድ የረሃብ አደጋ መከሰቱ ተገልጿል፡፡   የዓለም ጤና ድርጅት÷በፍተሻ ቦታዎች በሚፈጠረው መዘግየት ሳቢያ ከፍተኛ የምግብ እጥረት በመኖሩ ለተጎጂዎች ማድረስ አለመቻሉን አስታውቋል።…

የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋትና የሥራ አጥነትን ለመቀነስ በቅንጅት መሥራት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አስገነዘበ፡፡   የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋትና የሥራ አጥነትን ለመቀነስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ…

አሜሪካ በፈረንጆቹ 2023 ከፍተኛ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማስመዝገቧ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለውጭ ያቀረበችው የጦር መሳሪያ ሽያጭ ባለፈው ዓመት በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን÷ በአጠቃላይ 238 ቢሊየን ዶላር መድረሱ ተገልጿል።   ለሽያጩ መጨመርም የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ተጠቅሷል፡፡…

ኢሎን መስክ የመጀመሪያውን አንጎል ውስጥ የሚቀበር ቺፕ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቢሊየነሩ ኢሎን መስክ የኒውራሊንክ ኩባንያ ከገመድ አልባ ቺፖች መካከል አንዱን ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው አንጎል ውስጥ በተሳካ ሁኔታ መቅበሩን አስታውቋል።   የመጀመሪያ ውጤቶችም ተስፋ ሰጪ እንደሆኑና ታካሚውም በጥሩ ሁኔታ እያገገመ…

በኢትዮጵያና በጀርመን መካከል እየተተገበሩ ባሉ የልማት ስራዎች ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በጀርመን መካከል ስላለው በትምህርትና ሥልጠና፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ በድህነት ቅነሳ እየተተገበሩ ያሉ ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት መደረጉን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል አስታውቀዋል፡፡   በተጨማሪ…