Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል በውል እርሻ ስምምነት ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በውል እርሻ ስምምነት አተገባበር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል። የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ አጀበ ስንሻው÷መድረኩ በውል እርሻ የሚመረቱ ሰብሎች ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ፣ የግብይት ችግርን ለመፍታት እና…

በሰሜን ሸዋ ዞን የህብረተሠቡን ሠላም ለማናጋት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጥፋት ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ከነፍስ ወከፍ እስከ ቡድን መሣሪያ ዲሽቃ በመታጠቅ የህብረተሰቡን ሠላም ለማናጋት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጥፋት ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ የጥፋት ቡድኑ አባላት በዞኑ ፀጥታ ኃይልና በመከላከያ ሠራዊቱ…

የኢትዮጵያ ፓስፖርት ለሌላ አገር ዜጎች በህገ ወጥ መንገድ እየተሰጠ ይገኛል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፓስፖርት ለሌላ አገር ዜጎች በህገ ወጥ መንገድ እየተሰጠ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ ከሽብርተኝነት እስከ ዓለም አቀፍ ወንጀሎች ማስፈጸሚያ ሊውል የሚችለውን ድርጊት ማስቆም ያልተቻለበትን ምክንያት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘውን መረጃ…

የሲሚንቶና የድንጋይ ከሰል ምርትን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል- ማዕድን ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶና የድንጋይ ከሰል ምርትን ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሲሚንቶና ከድንጋይ ከሰል አምራች ኩባንያዎች ጋር በ2016 በጀት ዓመት የምርት ዕቅድ ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ የማዕድን ሚኒስትር…

በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የህብረተሰቡ ድጋፍና ትብብር ሊጠናከር ይገባል – አቶኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የህብረተሰቡ ድጋፍና ትብብር ሊጠናከር እንደሚገባ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስገነዘቡ። በጋምቤላ ክልል ሰላምና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ህዝባዊ ውይይት ዛሬ…

የጤና ስርዓቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በትብብር መስራት ይገባል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም “ባየናቸው ስራዎች በሀገራችን የጤና አገልግሎት እድገትን የሚያሳይ ተስፋ ሰጪ ለውጥ እንዳለ መረዳት…

ሴት ዲፕሎማቶች ተሳትፏቸውን በማጠናከር ለእኩልነትና ፍትህ ሊሰሩ ይገባል -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴት ዲፕሎማቶች በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላቸውን ተሳትፎ በማጠናከር ሴቶችን በእኩልነት የምትወክል ፍትሃዊ ዓለም ለመፍጠር ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። ዓለም አቀፉ የሴት ዲፕሎማቶች ቀን "ሴቶች በዲፕሎሚሲው…

የኮኬይን ዕፅ የያዘ የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተከሰሱ 2 የፌዴራል ፖሊስ ዋና ኢንስፔክተሮች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮኬይን ዕፅ የያዘን የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተከሰሱ ሁለት የፌዴራል ፖሊስ ዋና ኢንስፔክተሮች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጥቷል፡፡ ፍርድ ቤቱ በተከሳሾቹ ላይ ዐቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን ከሰባት በላይ የሰው ምስክሮችን ቃል እና የሰነድ…

የአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ዐሻራ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን በአረንጓዴ ዐሻራ መዋጋት” በሚል መሪ ሐሳብ የአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ዐሻራ ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ…

9ኛው የአፍሪካ የሕዝብ አገልግሎት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የአፍሪካ የሕዝብ አገልግሎት ቀን ዛሬ በዚምባቡዌ መከበር ጀምሯል። ቀኑ “ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስኬታማነት ብቁ የሆነ አህጉራዊ የሕዝብ አስተዳደር ያስፈልጋል” በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። ለሦስት ቀናት…